Exodus 10:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓንሳእ እዚኣ ንሓጢኣተይ ይቕረ በለለይ፡ ነዚ ሞት እዚ ኻባይ ኬርሕቐለይ ድማ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ለምኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን እንግዲህ እንደገና በዚህ ጊዜ ብቻ ኀጢአቴን ይቅር በሉኝ፤ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ጸልዩልኝ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን እንግዲህ በዚህ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን እንግዲህ አንድ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንን ሞት ከእኔ እንዲያነሣልኝ ብቻ ጌታ አምላካችሁን ለምኑልኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስም ህንተንቱ ታዉ ታ ናጋራ ሀ እት ገደ ጻላላዉ አቶ ጊተ፤ ሀ ዎያ ቦሻ ታፐ ድጋና ማላ፥ መና ጎዳ ህንተንቱ ጾሳ ዎስተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | simmi hinttenttu taw ta nagaraa ha itti gede s'alalaw atto giite; ha wod'd'iyaa boshaa taappe diggana mala, Med'inaa Godaa hinttenttu S'oossaa woossite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hekko intte tana wurseththa maaro maarite. Ha iita boshaa taappe diggana mala GODAA intte Xoossaa woossite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄኮ ኢንቴ ታና ዉርሴ ማሮ ማሪቴ። ሃ ኢታ ቦሻ ታፔ ዲጋና ማላ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ዎሲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ታ ናጋራ ታዉ እስ ቶሆ አቶ ጊተ። ሀ ይስያ ጋዱዋ ታፐ ድጋና መላ ጎዳ ህንተ ፆሳ ዎስተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza ta nagara taw issi toho atto giite. Ha dhaysiya gaduwa taape diggana mela Godaa hinte Xoossaa woossite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ አሁን አንድ ጊዜ ደግሞ ኀጢአቴን ይቅር በሉኝና ይህን ቀሣፊ መዓት እንዲያስወግድልኝ አምላካችሁን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለምኑልኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህስ እነሆ፥ አንድ ጊዜ ብቻ በደሌን ይቅር እንድትሉኝ እለምናችኋለሁ፤ ይህን ከባድ ቅጣት ከእኔ እንዲያስወግድም አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑልኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ግና ነዛ ጊዜ እዚኣ ጥራሕ በይዛኻትኩም በደለይ ይቕረ በሉለይ። ነዝ ሞት እዙይ ካባይ ከርሕቐለይ ጥራሕ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ለምኑለይ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና እዛ ጊዜ እዚኣ ጥራይ፡ በጃኻ በደልይ ሕደገለይ። እዚ ሞትዚ ጥራይ ኬርሕቐለይ ድማ ንእግዚኣብሄር ለመነ። |