Exodus 10:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንብዘላ ምድሪ ሸፊኖምዋ እዮም እሞ፡ እታ ምድሪ ጸልሚታ። እቲ በረድ ዝተረፈ ዅሉ ኣትክልቲ እታ ሃገርን ኵሉ ፍረ ኣእዋምን በሊዖም፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ድማ ኣብ ኣእዋም ይኹን ኣብ ተኽሊ መሮር ሓምላይ ኣይተረፈን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ድ​ሩ​ንም ፊት ፈጽሞ ሸፈ​ነው፤ ሀገ​ሪ​ቱም ጠፋች፤ የሀ​ገ​ሪ​ቱን ቡቃያ ሁሉ ከበ​ረ​ዶ​ውም የተ​ረ​ፈ​ውን፥ በዛፉ የነ​በ​ረ​ውን ፍሬ ሁሉ በላ፤ ለም​ለም ነገር በዛ​ፎች ላይ፥ በእ​ር​ሻ​ውም ቡቃያ ሁሉ ላይ በግ​ብፅ ሀገር ሁሉ አል​ቀ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድሩንም ፊት ፈጽመው ሸፈኑት አገሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር ዛፍም የምድር ሣርም በግብፅ አገር ሁሉ አልቀረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምድሩንም ፊት ሸፈኑት ምድሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር በዛፉ ላይም በቡቃያው ላይም በግብጽ ምድር ሁሉ አልቀረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታይ ካረጻና ጋካናዉ ቦሊ ቢታ ኡባ ካሜዳ። ሄ ቦሊ ሻቻፐ አቲደ ጋደን ድጭያባ ኡባነ ም ቦላን ደእያ አይፍያ ኡባ ምልጽ ኦዳ። ያትና ም ቦላን እርጻ ሀይይ፥ ዎይ ጋደን አታክልቲ ግብጼ ቢታ ኡባን አያይነ አትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittay kares's'ana gakkanaw boolii biittaa ubbaa kammeedda. He boolii shachchaappe attiide gaden dic'c'iyaabaa ubbaanne mitsaa bollan de'iyaa ayfiyaa ubbaa mils's'i ootseedda. Yaatina mitsaa bollan irs's'a haytsay, woy gaden ataakilttii Gibs'e biittaa ubbaan ayaynne attibeena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biittay karexxana gakkanaas boolezi biitta ubbaa may7ides. Shachchafe attidi biitta bolla diccizaazanne miththa bollan diza ayfe ubbaa lim7i histti mides. Hessa gishshas miththa hayththi woykko gaden diza cilila miishshi wuri Gibxe biitta ubbason aykkoyka attibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታይ ካሬጻና ጋካናስ ቦሌዚ ቢታ ኡባ ማይኢዴስ። ሻቻፌ ኣቲዲ ቢታ ቦላ ዲጪዛዛኔ ሚ ቦላን ዲዛ ኣይፌ ኡባ ሊምኢ ሂስቲ ሚዴስ። ሄሳ ጊሻስ ሚ ሃይ ዎይኮ ጋዴን ዲዛ ጪሊላ ሚሺ ዉሪ ጊብጼ ቢታ ኡባሶን ኣይኮይካ ኣቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢት ማና ጋካናዉ ቦለይ ቢታ ኡባ ማእስ። ሄ ቦለይ ሻቻፈ አትድ ጋደን ድጭያባ ኡባነ ም አይፈ ኡባ ምዶሶና። ግብፀ ቢታን ደእያ ም ሀይነ ጭልኦባ ኡባ ምድግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biitti dhumana gakanaw booley biitta ubbaa ma7is. He booley shachafe attidi gaden dicciyaba ubbaanne mitha ayfe ubbaa midosona. Gibxe biittan de7iya mitha haythinne cil7oba ubbaa midigis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሩ ሁሉ ጠቍሮ እስኪጨልም ድረስ አለበሱት። ከበረዶ የተረፈውን፣ በመስክ ላይ የበቀለውንና በዛፍ ላይ ያለውን ፍሬ ሁሉ ጠርገው በሉ። በግብፅ ምድር ሁሉ በዛፍ ላይ ወይም በተክል ላይ አንዳች ቅጠል አልተረፈም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገሪቱ ጠቊራ ጨለማ እስክትመስል ድረስ የአንበጣ መንጋ ሸፈናት፤ አንድም ነገር ሳያስቀር ከበረዶ የተረፈውን በየዛፉ ላይ የሚገኘውን ፍሬና ሌላውንም ተክል ሁሉ ግጦ በላው፤ በግብጽ ምድር ከሚገኘው ከማንኛውም ዛፍና ተክል ለምለም የሆነውን ቅጠል ሁሉ መድምዶ በላ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ኽሳዕ እትፅልምት ንዅላ ምድሪ ሸፈና። ንዅሉ በቝሊ ምድርን ነቲ ኻብ በረድ ዝተረፈ ዅሉ ፍረ ኦምንውን በልዖ። ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ፥ ኣብ ኦም ወይ ኣብ በቝሊ ግራት፥ ምንም ለምዒ ኣይተረፈን።
Amharic Tigrinya 2011 ምድሪ ኽሳዕ እትጽልምት ንገጽ ኩላ ምድሪ ኸደና። ንኹሉ ብቑሊ ምድርን ነቲ በረድ ዝሓደጎ ኹሉ ፍረ ኦምን ድማ በልዖ። ኣብ ኩላ ምድሪ ግብጺ ገለ ለምለም ኣብ ኦም ወይ ኣብ ብቑሊ ግራት ኣይተረፈን።