Exodus 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ኣንበጣ ድማ ናብ ብዘላ ምድሪ ግብጺ ደየቡ፡ ኣብ ኵሉ ዞባታት ግብጺ ድማ ዓረፉ። ኣዝዮም ከበድቲ እዮም ነይሮም፤ ኣብ ቅድሚኦም ከምኦም ኣንበጣ ኣይነበረን፡ ብድሕሪኦም እውን ኣይክህሉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንበጣም በግብፅ ሀገር ሁሉ ላይ ወጣ፤ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጠ፤ እጅግም ብዙና ጠንካራ ነበር፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፤ ወደፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንበጣዎችም በግብፅ አገር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደ ፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንበጣዎችም በግብጽ ምድር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብጽም አገር ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፥ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደፊትም ደግሞ እንደ እርሱ ያለ አይሆንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦሊ ግብጼ ቢታ ኡባ ቦላ ሻምእ ጊደ፥ ቢታ ኡባ ሳን ከስ ኡቴዳ። ሀዋ ኬሻ ቦልያ ቦሻይ ሄ ቢታን ሀዋፐ ካሰና ሀንቤና፤ ዎይ ሀዋፐ ስንዉነ ዛረደ ሀነና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Boolii Gibs'e biittaa ubbaa bolla sham"i giide, biittaa ubba saan kessi utteedda. Hawaa keeshshaa booliyaa boshay he biittaan hawaappe kasenna hanibeenna; woy hawaappe sintsawunne zaaretsiide hanenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Booley Gibxe biitta kumeththi may7ides. Hayssa lagge boole boshay he biittaan hayssafe kase hanibeenna; hayssafe sinththankka iza malay hanenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦሌይ ጊብጼ ቢታ ኩሜ ማይኢዴስ። ሃይሳ ላጌ ቦሌ ቦሻይ ሄ ቢታን ሃይሳፌ ካሴ ሃኒቤና፤ ሃይሳፌ ሲንንካ ኢዛ ማላይ ሃኔና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦለይ ግብፀ ቢታ ኡባ ጋክድ ማእስ። ሄሳ መላ ቦለ ጋዶይ ሄ ቢታን ካሰካ ሀንቤና፤ ስንፈካ ሀነና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Booley Gibxe biitta ubbaa gakidi ma7is. Hessa mela boole gadoy he biittan kaseka hanibeenna; sinthafeka hanenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ግብፅን በሙሉ ወረሩ፤ ስፍር ቍጥር የሌላቸው ሆነው የሀገሪቱን ዳር ድንበር ሁሉ አለበሱ። እንዲህ ያለ የአንበጣ መዓት ከዚህ ቀደም አልነበረም፤ ወደ ፊትም ደግሞ አይኖርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም በመርመስመስ መጥተው አገሪቱን ወረሩ፤ ይህን ያኽል ብዛት ያለው የአንበጣ መንጋ ከዚያ በፊት ታይቶ አይታወቅም፤ ወደ ፊትም ሊታይ አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣንበጣ ኸዓ ናብ ልዕሊ ዅላ ምድሪ ግብፂ ወፀ፤ ኣብ ኵላ ምድሪ ግብፂ ድማ የመና ብዙሕ ኣንበጣ ነበረ። ቅድሚኡ ኽንድኡ ዝምብዛሑ ኣንበጣ ተርእዩ ኣይፈልጥን። ብድሕሪኡውን ከምኡ ዝበለ ከቶ ኣይረአን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኣንበጣ ኸኣ ናብ ልዕሊ ኹላ ምድሪ ግብጺ ደየበ። ኣብ ኩላ ሃገር ግብጺ ድማ ኣዝዩ ብዙሕ ረገፈ። ክንዳኡ ዝምብዝሑ ኣንበጣ ቕድሚኡ ኣይነበረን። ብድሕሪኡ ኸኣ ከምኡ ዝበለ ከቶ ኣይከውንን። |