Exodus 10:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ የሆዋ ንሙሴ በሎ፦ ኣንበጣ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ደይቦም ንዅሉ ኣትክልቲ እታ ሃገር፡ ካብ በረድ ዝተረፈ ዅሉ ኺበልዑ፡ ኢድካ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ዘርግሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን አለው፥ “በግ​ብፅ ሀገር ላይ እጅ​ህን ዘርጋ፤ አን​በ​ጣም በም​ድር ላይ ይወ​ጣል፤ ከበ​ረ​ዶ​ውም የተ​ረ​ፈ​ውን የም​ድር ቡቃያ ሁሉና የዛ​ፉን ፍሬ ሁሉ ይበ​ላል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን፦ “አንበጣዎቹ በግብጽ ምድር ላይ እንዲመጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ እጅህን በግብጽ ምድር ላይ ዘርጋ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ቦሊ ግብጼ ጋድያን ከሳናዳን፥ ሻቻፐ አቲደ ጋደን ድጭያባ ኡባ ልምእ ኦና ማላ፥ ነ ኩሽያ ግብጼ ጋድያ ቦላን ምጫ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Boolii Gibs'e gadiyaan kesanaadan, shachchaappe attiide gaden dic'c'iyaabaa ubbaa lim"i ootsana mala, ne kushiyaa Gibs'e gadiyaa bollan mic'c'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Booley Gibxe biitta bolla yaana mala shachchaafe attidi dicciza ubbaa lim7i histti wursana mala, ne kushe Gibxe biittaa bolla piddisa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ቦሌይ ጊብጼ ቢታ ቦላ ያና ማላ ሻቻፌ ኣቲዲ ዲጪዛ ኡባ ሊምኢ ሂስቲ ዉርሳና ማላ፥ ኔ ኩሼ ጊብጼ ቢታ ቦላ ፒዲሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ቦለይ ይድ ሻቻ ጋዱዋፐ አትዳ ኡባ ማና መላ ነ ኩሽያ ግብፀ ቢታ ቦላ ደን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Booley yidi shacha gaduwape attida ubbaa maana mela ne kushiya Gibxe biitta bolla dentha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “የአንበጣ መንጋ ምድሪቱን እንዲወርር ከበረዶ የተረፈውን ሁሉና በማሳም ላይ የበቀለውን ሁሉ ጠርጎ እንዲበላ እጅህን በግብፅ አገር ላይ ዘርጋ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ሙሴን “አንበጦችን ለማምጣት እጅህን በግብጽ ምድር ላይ ዘርጋ፤ እነርሱም መጥተው ቡቃያውን ሁሉና ከበረዶ የተረፈውን ተክል ሁሉ ይበላሉ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ንምድሪ ግብፂ ኣንበጣ ምእንቲ ኽሽፍኖ እሞ፥ ንዅሉ በቝሊ ምድርን፥ ነቲ ኻብ በረድ ዝተረፈ ዅሉን ክበልዕስ፥ ኣእዳውካ ናብ ልዕሊ ምድሪ ግብፂ ዘርግሕ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ምእንቲ ኣንበጣ ናብ ምድሪ ግብጺ ኺድይብ እሞ፡ ንኹሉ ብቑሊ ምድርን ነቲ በረድ ዝሓደጎ ኹሉን ኪበልዕሲ ኣእዳውካ ናብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ዘርግሕ በሎ።