Exodus 10:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ የሆዋ ንሙሴ በሎ፦ ኣንበጣ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ደይቦም ንዅሉ ኣትክልቲ እታ ሃገር፡ ካብ በረድ ዝተረፈ ዅሉ ኺበልዑ፡ ኢድካ ኣብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ዘርግሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን አለው፥ “በግብፅ ሀገር ላይ እጅህን ዘርጋ፤ አንበጣም በምድር ላይ ይወጣል፤ ከበረዶውም የተረፈውን የምድር ቡቃያ ሁሉና የዛፉን ፍሬ ሁሉ ይበላል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን፦ “አንበጣዎቹ በግብጽ ምድር ላይ እንዲመጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ እጅህን በግብጽ ምድር ላይ ዘርጋ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “ቦሊ ግብጼ ጋድያን ከሳናዳን፥ ሻቻፐ አቲደ ጋደን ድጭያባ ኡባ ልምእ ኦና ማላ፥ ነ ኩሽያ ግብጼ ጋድያ ቦላን ምጫ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Boolii Gibs'e gadiyaan kesanaadan, shachchaappe attiide gaden dic'c'iyaabaa ubbaa lim"i ootsana mala, ne kushiyaa Gibs'e gadiyaa bollan mic'c'a» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Booley Gibxe biitta bolla yaana mala shachchaafe attidi dicciza ubbaa lim7i histti wursana mala, ne kushe Gibxe biittaa bolla piddisa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ቦሌይ ጊብጼ ቢታ ቦላ ያና ማላ ሻቻፌ ኣቲዲ ዲጪዛ ኡባ ሊምኢ ሂስቲ ዉርሳና ማላ፥ ኔ ኩሼ ጊብጼ ቢታ ቦላ ፒዲሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “ቦለይ ይድ ሻቻ ጋዱዋፐ አትዳ ኡባ ማና መላ ነ ኩሽያ ግብፀ ቢታ ቦላ ደን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Booley yidi shacha gaduwape attida ubbaa maana mela ne kushiya Gibxe biitta bolla dentha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “የአንበጣ መንጋ ምድሪቱን እንዲወርር ከበረዶ የተረፈውን ሁሉና በማሳም ላይ የበቀለውን ሁሉ ጠርጎ እንዲበላ እጅህን በግብፅ አገር ላይ ዘርጋ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ሙሴን “አንበጦችን ለማምጣት እጅህን በግብጽ ምድር ላይ ዘርጋ፤ እነርሱም መጥተው ቡቃያውን ሁሉና ከበረዶ የተረፈውን ተክል ሁሉ ይበላሉ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ንምድሪ ግብፂ ኣንበጣ ምእንቲ ኽሽፍኖ እሞ፥ ንዅሉ በቝሊ ምድርን፥ ነቲ ኻብ በረድ ዝተረፈ ዅሉን ክበልዕስ፥ ኣእዳውካ ናብ ልዕሊ ምድሪ ግብፂ ዘርግሕ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ምእንቲ ኣንበጣ ናብ ምድሪ ግብጺ ኺድይብ እሞ፡ ንኹሉ ብቑሊ ምድርን ነቲ በረድ ዝሓደጎ ኹሉን ኪበልዕሲ ኣእዳውካ ናብ ልዕሊ ምድሪ ግብጺ ዘርግሕ በሎ። |