Exodus 1:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን መሕረስቲ ድማ ንፈርኦን፡ እብራውያን ኣንስቲ ከምተን ግብጻውያን ኣንስቲ ስለ ዘይኰና፡ በልኦ። መሕረስቲ ቅድሚ ምእታወን ብህይወት ኣለዋ፡ ይወልዳ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አዋላጆችም ፈርዖንን፥ “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፅ ሴቶች ስላልሆኑ አዋላጆች ሳይገቡ ይወልዳሉ” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አዋላጆቹም ፈርዖንን። የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፅ ሴቶች ስላልሆኑ፤ እነርሱ ጠንካሮች ናቸውና አዋላጆች ሳይገቡ ስለሚወልዱ ነው አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዋላጆቹም ፈርዖንን፦ “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብጽ ሴቶች አይደሉም፤ እነርሱ ጠንካሮች ናቸውና አዋላጆች ሳይገቡ ስለሚወልዱ ነው” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማርስያዋንቱ ዛሪደ፥ “እብራዌ ማጫ አሳቱ ግብጼ ማጫዋንቱ ማላ ግድክኖ፤ ኡንቱንቱ ምና ግድያ ድራዉ፥ ማርስያዋንቱ ጋካናፐ ካሰቲደ የል ድጊኖ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maarissiyaawanttu zaariide, «Ibraawe mac'c'a asatuu Gibs'e mac'c'awanttu mala gidikkino; unttunttu mina gidiyaa diraw, maarissiyaawanttu gakkanaappe kasetiide yeli diggiino» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yelissizayti zaaridi, «Ibraawe maccassati Gibxe maccassata mala gidettenna; istti mino gidida gishshas yelissizayti gakkanaappe sinththatidi yelichcheettes» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሊሲዛይቲ ዛሪዲ፥ «ኢብራዌ ማጫሳቲ ጊብጼ ማጫሳታ ማላ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ሚኖ ጊዲዳ ጊሻስ ዬሊሲዛይቲ ጋካናፔ ሲንቲዲ ዬሊቼቴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡሎ ፕተይሳት ዛሪድ፥ “እብራወ ማጫሳት ግብፀ ማጫሳታ መላ ግዶኮና። ኤንቲ ምኖ ግድያ ግሾ ኡሎ ፕተይሳት ጋካናፐ ስንትድ የሎሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ulo piteysati zaaridi, “Ibraawe maccasati Gibxe maccasata mela gidokona. Enti mino gidiya gisho ulo piteysati gakanaape sinthatidi yeloosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፃውያን ሴቶች አይደሉም፤ ብርቱዎች ስለሆኑ አዋላጆች ከመድረሳቸው በፊት ይወልዳሉ” ሲሉ ለፈርዖን መለሱለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብጻውያን ሴቶች አይደሉም፤ እነርሱ ብርቱዎች ስለ ሆኑ አዋላጆች ወደ እነርሱ ገና ከመምጣታቸው በፊት ያለምንም ችግር ይወልዳሉ” ሲሉ መለሱለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን መዋለድቲ ኸዓ ንፈርዖን “እተን ዕብራውያት ከም ኣንስቲ ግብፃውያት ኣይኮናን። ንሳተን ሓያላት እየን። እተን መዋለድቲ እንተይመፃአን ወሊደን እየን ዝፀንሓ” በላኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተን መሕረስቲ ኸኣ ንፈርኦን እተን እብራውያን ከም ኣንስቲ ግብጻውያን ኣይኮናን። ንሳተን ሓያላት እየን እሞ እታ መሕረሲት ከይመጸተን ሓሪሰን ይጸንሓ በለኣኦ። |