Exodus 1:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን መሕረስቲ ድማ ንፈርኦን፡ እብራውያን ኣንስቲ ከምተን ግብጻውያን ኣንስቲ ስለ ዘይኰና፡ በልኦ። መሕረስቲ ቅድሚ ምእታወን ብህይወት ኣለዋ፡ ይወልዳ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አዋ​ላ​ጆ​ችም ፈር​ዖ​ንን፥ “የዕ​ብ​ራ​ው​ያን ሴቶች እንደ ግብፅ ሴቶች ስላ​ል​ሆኑ አዋ​ላ​ጆች ሳይ​ገቡ ይወ​ል​ዳሉ” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አዋላጆቹም ፈርዖንን። የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፅ ሴቶች ስላልሆኑ፤ እነርሱ ጠንካሮች ናቸውና አዋላጆች ሳይገቡ ስለሚወልዱ ነው አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አዋላጆቹም ፈርዖንን፦ “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብጽ ሴቶች አይደሉም፤ እነርሱ ጠንካሮች ናቸውና አዋላጆች ሳይገቡ ስለሚወልዱ ነው” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማርስያዋንቱ ዛሪደ፥ “እብራዌ ማጫ አሳቱ ግብጼ ማጫዋንቱ ማላ ግድክኖ፤ ኡንቱንቱ ምና ግድያ ድራዉ፥ ማርስያዋንቱ ጋካናፐ ካሰቲደ የል ድጊኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Maarissiyaawanttu zaariide, «Ibraawe mac'c'a asatuu Gibs'e mac'c'awanttu mala gidikkino; unttunttu mina gidiyaa diraw, maarissiyaawanttu gakkanaappe kasetiide yeli diggiino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yelissizayti zaaridi, «Ibraawe maccassati Gibxe maccassata mala gidettenna; istti mino gidida gishshas yelissizayti gakkanaappe sinththatidi yelichcheettes» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሊሲዛይቲ ዛሪዲ፥ «ኢብራዌ ማጫሳቲ ጊብጼ ማጫሳታ ማላ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ሚኖ ጊዲዳ ጊሻስ ዬሊሲዛይቲ ጋካናፔ ሲንቲዲ ዬሊቼቴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሎ ፕተይሳት ዛሪድ፥ “እብራወ ማጫሳት ግብፀ ማጫሳታ መላ ግዶኮና። ኤንቲ ምኖ ግድያ ግሾ ኡሎ ፕተይሳት ጋካናፐ ስንትድ የሎሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ulo piteysati zaaridi, “Ibraawe maccasati Gibxe maccasata mela gidokona. Enti mino gidiya gisho ulo piteysati gakanaape sinthatidi yeloosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብፃውያን ሴቶች አይደሉም፤ ብርቱዎች ስለሆኑ አዋላጆች ከመድረሳቸው በፊት ይወልዳሉ” ሲሉ ለፈርዖን መለሱለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም “የዕብራውያን ሴቶች እንደ ግብጻውያን ሴቶች አይደሉም፤ እነርሱ ብርቱዎች ስለ ሆኑ አዋላጆች ወደ እነርሱ ገና ከመምጣታቸው በፊት ያለምንም ችግር ይወልዳሉ” ሲሉ መለሱለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን መዋለድቲ ኸዓ ንፈርዖን “እተን ዕብራውያት ከም ኣንስቲ ግብፃውያት ኣይኮናን። ንሳተን ሓያላት እየን። እተን መዋለድቲ እንተይመፃአን ወሊደን እየን ዝፀንሓ” በላኦ።
Amharic Tigrinya 2011 እተን መሕረስቲ ኸኣ ንፈርኦን እተን እብራውያን ከም ኣንስቲ ግብጻውያን ኣይኮናን። ንሳተን ሓያላት እየን እሞ እታ መሕረሲት ከይመጸተን ሓሪሰን ይጸንሓ በለኣኦ።