Esther 9:27 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣይሁድ ድማ ነዘን ክልተ መዓልቲ እዚኣ በብዓመቱ ብመሰረት ጽሑፋቶምን በቲ እተመደበሎም ግዜን ምእንቲ ኺሕልውወን፡ ምእንቲ ኸይትሓልፍ፡ ኣብ ገዛእ ርእሶምን ንዘርኦምን ንዅሎም እቶም ዚጽንበሮምን ሸይሞምን ወሰዱን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አይሁድ እነዚህን ሁለት ቀኖች እንደ ጽሕፈቱና እንደ ጊዜው በየዓመቱ ይጠብቁ ዘንድ፥ እነዚህም ቀኖች በየትውልዳቸውና በየወገናቸው በየአገራቸውም በየከተማቸውም የታሰቡና የተከበሩ ይሆኑ ዘንድ፥ እነዚህም የፉሪም ቀኖች በአይሁድ ዘንድ እንዳይሻሩ፥ መታሰባቸውም ከዘራቸው እንዳይቈረጥ፥ በራሳቸውና በዘራቸው ወደ እነርሱም በተጠጉት ሁሉ ላይ እንዳይቀር ሥርዓት አድርገው ተቀበሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አይሁዳቱ ባረንቶ፥ ባረንቱ ዛረቶነ አይሁዳ ግዳናዉ ኮይያ ኡባዉ፥ ሀ ባላ ቦንችያዋ ዎጋ ኦድኖ። ሄዌካ ላይን ላይን አገናን ሀ ላኡ ጋላሳቱዋ ቦንቻናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayhudatuu barenttoo, barenttu zaretoonne Ayhuda gidanaw koyiyaa ubbaw, ha baalaa bonchchiyaawaa wogaa ootseeddino. Hewekka laytsan laytsan aggenaan ha laa"u gallassatuwaa bonchchanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ayhudati banttas, bantta zereththatassinne Ayhuda gidanaas koyza ubbatas, Mardikiyoosi istti azazida mala layththan layththan ha gallassatan qanxxontta bonchchana mala wogay wodhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይሁዳቲ ባንታስ፥ ባንታ ዜሬታሲኔ ኣይሁዳ ጊዳናስ ኮይዛ ኡባታስ፥ ማርዲኪዮሲ ኢስቲ ኣዛዚዳ ማላ ላይን ላይን ሃ ጋላሳታን ቃንጾንታ ቦንቻና ማላ ዎጋይ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አይሁደት ባንታዉ፥ ባንታ ኮቻታስነ አይሁደ ግዳናዉ ኮይያ ኡባስ፥ ሀ ባልያ ዎጋ ኦድ ቦንችዶሶና። ሄስካ ላይን ላይን አጎና ሀ ናምኡ ጋላሳታ ቦንቻና መላሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ayhudeti bantaw, banta kochatasinne Ayhude gidanaw koyiya ubbaas, ha baaliya woga oothidi bonchidosona. Hessika laythan laythan aggonna ha nam7u gallasata bonchana melasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አይሁድ በታዘዘውና በተወሰነው ጊዜ እነርሱና ዘሮቻቸው፣ እነርሱን የተጠጓቸውም ሁሉ እነዚህን ሁለት ቀኖች በየዓመቱ ባለማቋረጥ እንዲያከብሩ ሥርዐት አድርገው ራሳቸው ወሰኑ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አይሁድ ለራሳቸው፥ ለዘሮቻቸው አይሁዳዊ መሆን ለሚፈልግ ሁሉ ቋሚ ደንብ አደረጉ፤ ይኸውም በየዓመቱ የተወሰነው ጊዜ ሲደርስ መርዶክዮስ በሰጠው መመሪያ መሠረት እነዚህ ሁለት ቀኖች ባለማቋረጥ ይከበራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣይሁድ ንርእሶምን ንዘርኦምን ንዅሉ ናብኣቶም ዝተፀግዐን እዘን ክልተ መዓልቲ እዚኣተን፥ ከምቲ ተፅሒፉ ዘሎ በብእዋኑን በብመዓልቱን እንተየዛብዑ ኸብዕሉ ተቐቢሎም ኣፅንዕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣይሁድ ንርእሶምን ንዘርኦምን ንኹሉ ናባታቶም እተጸግዔን እዘን ክልተ መዓልቲ እዚኤን፡ ከምቲ ተጽሒፉ ዘሎ፡ በብእዋኑ በብዓመቱን ከየዝበሉ ኼብዕሉ ተቐቢሎም ኣጽንዕዎ። |