Ecclesiastes 9:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኵሉ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ክፉእ እዩ፡ ንዅሉ ሓደ ፍጻመ ምህላዉ፡ እወ፡ ልቢ ደቂ ሰብ እኳ ብኽፍኣት መሊኡ፡ ብህይወት ከለዉ ድማ ዕብዳን ኣብ ልቦም ኣሎ፡ ድሕሪኡ ድማ ንሳቶም ናብ ምዉታት ኪድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፀ​ሓይ በታች የተ​ደ​ረ​ገው ክፉ ሁሉ ለሁሉ ነው፤ የሁሉ ድርሻ አንድ ነውና። ደግ​ሞም የሰው ልጆች ልብ ክፋ​ትን ትሞ​ላ​ለች፥ በሕ​ይ​ወ​ታ​ቸው ሳሉ ሁከት በል​ባ​ቸው አለ፥ ከዚ​ያም በኋላ ወደ ሙታን ይወ​ር​ዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንድ ድርሻ ሁሉን እንዲያገኝ ከፀሐይ በታች በተደረገው ሁሉ ይህ ነገር ክፉ ነው፤ ደግሞም የሰው ልጆች ልብ ክፋትን ትሞላለች፥ በሕይወታቸውም ሳሉ እብደት በልባቸው ነው፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሙታን ይወርዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሁሉም አንድ ዓይነት ዕጣ ክፍል መኖሩ ከፀሐይ በታች በሚደረገው ነገር በሙሉ ይህ ክፉ ነው፥ ደግሞም የሰው ልጆች ልብ በክፋት ተሞልታለች፥ በሕይወታቸውም ሳሉ እብደት በልባቸው ውስጥ ይኖራል፥ ከዚያም በኋላ ወደ ሙታን ይወርዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳ ኡባ ካጫይ እቱዋ ግድያዌ፥ ሀ ሳኣን ደእያ ሀራ ኢታተካ ማላ ዳሮ ኢታ። አስ ደኡዋን ደኤዳ ላይን ኡባን አ ዎዛናይ ኢታተንነ ጎሻን ኩሚደ ደኤ፤ ዉርሰን ሀይቂ አጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaa ubbaa kaac'ay ittuwaa gidiyaawe, ha sa'aan de'iyaa hara iitatetsaakka mala daro iita. Asi de'uwaan de'eedda laytsan ubbaan Aa wozanay iitatetsaaninne gooshshan kumiide de'ee; wurssetsan hayk'k'i aggee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo gufanththon ubbaa bolla gakkiza iitateththi hayssa; ubbaas wurseththa qaaday issino; hessafe bollarakka asa wozinay iitateththan kumidessinne gooyides; wurseththankka hayqqida asan gayttees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ጉፋንን ኡባ ቦላ ጋኪዛ ኢታቴ ሃይሳ፤ ኡባስ ዉርሴ ቃዳይ ኢሲኖ፤ ሄሳፌ ቦላራካ ኣሳ ዎዚናይ ኢታቴን ኩሚዴሲኔ ጎዪዴስ፤ ዉርሴንካ ሃይቂዳ ኣሳን ጋይቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳ ኡባ ቃዳይ እስኖ ግደይስ፥ ሀ ሳአን ደእያ ሀራ ኢታተ መላ ዳሮ ኢታ። አስ ደኦን ደእዳ ላይ ኡባን እያ ዎዛናይ ኢታተንነ ጎሻተን ኩምድ ደኤስ፤ ዉርሰን ሀይቅድ አጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asa ubbaa qaaday issino gideysi, ha sa7an de7iya hara iitatethaa mela daro iita. Asi de7on de7ida laytha ubban iya wozanay iitatethaninne gooshshatethan kumidi de7ees; wursethan hayqidi aggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፀሓይ በታች በሁሉም ላይ የሚሆነው ክፋት ይህ ነው፤ የሁሉም የመጨረሻ ዕጣ ፈንታ አንድ ነው። በዚህም ላይ የሰዎች ልብ በክፋት የተሞላ ነው፤ በሕይወት እያሉም በልባቸው ውስጥ እብደት አለ፤ በመጨረሻም ወደ ሙታን ይወርዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሁሉም ዕድል ፈንታው አንድ ዐይነት ነው፤ ይህም በዓለም እንደሚደረገው እንደማንኛውም ነገር ሁሉ እጅግ የከፋ ነው፤ ሰዎችም በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ አእምሮአቸው በክፋትና በእብደት የተሞላ ሆኖ በመጨረሻ ይሞታሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዘሎ ኽፉእ ነገር ናይ ኵላቶም ብፅሒቶም ሓደ ምዃኑ እዩ። እምበኣር ልቢ ደቂ ሰብ ክፍኣት መሊኡ እዩ፤ ብህይወቶም እንተለዉ ድማ ዕብዳን ኣብ ልቦም ኣሎ፤ ድሕሪዙይውን ናብ ሙታን ይወርዱ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ በቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዘበለ ንኹላቶም ሓንቲ ብጽሒት ምብጻሕስ እኩይ እዩ። እምበአርሲ ልቢ ደቂ ሰብ እኩይ መሊኡ እዩ፡ ብህይወቶም ከለው ድማ፡ ዕብዳን ኣብ ልቦም አሎ፡ ድሕርዚውን ናብ ምውታት ይኸዱ።