Ecclesiastes 9:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢድካ ዝረኸበቶ ዘበለ ብሓይልኻ ግበሮ። ኣብታ እትኸደላ ሲኦል ስራሕ ወይ መደብ ወይ ፍልጠት ወይ ጥበብ የልቦን እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ በምትሄድበት በሲኦል ሥራና ዐሳብ፥ ዕውቀትና ጥበብ አይገኙምና እጅህ ለማድረግ የምትችለውን ሁሉ እንደ ኀይልህ አድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ በምትሄድበት በሲኦል ሥራና አሳብ እውቀትና ጥበብ አይገኙምና እጅህ ለማድረግ የምታገኘውን ሁሉ እንደ ኃይልህ አድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ በምትሄድበት በሲኦል ሥራና አሳብ እውቀትና ጥበብ አይገኙምና እጅህ ለማድረግ የምታገኘውን ሁሉ እንደ ኃይልህ አድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ኩሺ ኦናዉ ደሜዳዋ ኡባ ነ ኩመን ዎልቃን ኦ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ባናሳን ዱፉዋን ኦሱ፥ ዎይ ሀልቹ፥ ዎይ ኤራይ፥ ዎይ አዳ ኤራተ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne kushii ootsanaw demmeeddawaa ubbaa ne kumentsaa wolk'k'an ootsa; ayaw gooppe, neeni baanasan duufuwaan oosuu, woy halchchuu, woy eray, woy aad'd'eeda eratetsi baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne kushey ooththanaas demmidayssa ubbaa ne kumeththa wolqqan ooththa; ays giikko neni baana duufon oosoy, halchchoy, erateththinne aadho erateththi deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኩሼይ ኦናስ ዴሚዳይሳ ኡባ ኔ ኩሜ ዎልቃን ኦ፤ ኣይስ ጊኮ ኔኒ ባና ዱፎን ኦሶይ፥ ሃልቾይ፥ ኤራቴኔ ኣ ኤራቴ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኩሸይ ኦናዉ ደምዳባ ኡባ ነ ኩመ ዎልቃን ኦ፤ ኔኒ ባና ዱፉዋን ኦሶይ ዎይኮ ሀልቾይ ዎይኮ ኤር ዎይኮ ጭንጫተ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne kushey oothanaw demmidaba ubbaa ne kumetha wolqan ootha; neeni baana duufuwan oosoy woyko halchoy woyko eri woyko cincatethi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጅህ የሚያገኘውን ሥራ ሁሉ በሙሉ ኀይልህ ሥራው፤ ልትሄድበት ባለው መቃብር ውስጥ መሥራትም ሆነ ማቀድ፣ ዕውቀትም ሆነ ጥበብ የለምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባለህ ኀይል ሥራህን ሁሉ በትጋት ፈጽም፤ ወደ ሙታን ዓለም ከወረድህ በኋላ በዚያ ሥራና ሐሳብ፥ ዕውቀትና ጥበብ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ እትኸዶ መቓብር፥ ስራሕን ትልምን ፍልጠትን ጥበብን የለን እሞ፥ ነቲ እትገብሮ ዅሉ ብዘለካ ሓይሊ ፈፅሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ እትኸዶ ሲኦልሲ ዕዮን ሓሳብን ፍልጠትን ጥበብን የሎብን እዩ እሞ፡ ኢድካ ኽትገብሮ እተረኽቦ ዘበለ ኹሉ ብሓይልኻ ግበሮ። |