Ecclesiastes 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ እዚ ዅሉ፡ ጻድቃንን ለባማትን ግብሩን ኣብ ኢድ ኣምላኽ ከም ዘሎ፡ እዚ ዅሉ ክእውጅ ብልበይ ሓሰብኩ። ካብ ኩሉ ኣብ ቅድሚኦም ዘሎ ፍቕሪ ወይ ጽልኢ ዝፈልጥ የለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን ሁሉ በአንድነት ለልቤ ሰጠሁ፥ ጻድቃንና ጠቢባን ሥራዎቻቸውም በእግዚአብሔር እጅ እንደ ሆኑ፥ ይህን ሁሉ ልቤ ተመለከተች፤ ፍቅር ወይም ጥል ቢሆን ሰው አያውቅም፥ ሁሉ ወደ ፊታቸው ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቃንና ጠቢባን ሥራዎቻቸውም በእግዚአብሔር እጅ እንደ ሆኑ፥ ይህን ሁሉ እመረምር ዘንድ በልቤ አኖርሁ፤ ፍቅር ወይም ጥል ቢሆን ሰው አያውቅም ሁሉ ወደ ፊታቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጻድቃንና ጠቢባን፥ ሥራዎቻቸውም በእግዚአብሔር እጅ እንደ ሆኑ፥ ይህን ሁሉ እመረምር ዘንድ በልቤ አኖርሁ፥ ፍቅርም ሆነ ጥል ቢሆን ሰው አያውቅም፤ ሁሉም በፊታቸው ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡባ የዎቱዋባ አዱሳ ዎድያ ታን ቆፔዳዋፐ ጉይያን፥ አዳ ኤራንቻነ ጽሉዋ ግዴዳ አሳቱነ ኡንቱንቱ ኦሶቱ ጾሳ ኩሽያን ደኢኖ ጋደ ቃቻድ፤ ሽን ሲቁ ናግያ፥ እጹ ናግያ ኦንነ ባረና ናግያዋ ካሰቲደ ኤረና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ubbaa yewotuwaabaa adussa wodiyaa taani k'oppeeddawaappe guyyiyaan, aad'd'eeda eranchchaanne s'illuwaa gideedda asatuunne unttunttu oosotuu S'oossaa kushiyan de'iino gaade k'achchaad; shin siik'uu naagiyaa, is'uu naagiyaa ooninne barena naagiyaawaa kasetiide erenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ha ubbaa yo7ota ta wozinan qoppada aadho eranchchatinne xilloti ooththiza oosoy Xoossa kushenna; gido attiin asi sinththafe bana naagizayssi siiqo gidiin woykko ixo gidiin erenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሃ ኡባ ዮኦታ ታ ዎዚናን ቆፓዳ ኣ ኤራንቻቲኔ ጺሎቲ ኦዛ ኦሶይ ጾሳ ኩሼና፤ ጊዶ ኣቲን ኣሲ ሲንፌ ባና ናጊዛይሲ ሲቆ ጊዲን ዎይኮ ኢጾ ጊዲን ኤሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡባ ታ ዎዛናን ቆፕዳፐ ጉየ ጭንጫትነ ፅሎት፥ ኤንታ ኦሶት ፆሳ ኩሸን ደኦሶና ጋዳ ኩያስ። ሽን ሲቆ ግድን ዎይኮ እፆ አይብ እያ ናግያኮ ኦንካ ኤረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubbaa ta wozanan qopidaape guye cincatinne xilloti, enta oosoti Xoossa kushen de7oosona gada kuuyas. Shin siiqo gidin woyko ixo aybi iya naagiyako oonika erenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ይህን ሁሉ በልቤ አስቤ እንዲህ አልሁ፤ ጻድቃንና ጠቢባን የሚሠሩትም ሥራ በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ነገር ግን ፍቅር ይሁን ወይም ጥላቻ የሚጠብቀውን ማንም አያውቅም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ነዚህ ሁሉ ነገሮች ለረጅም ጊዜ በብርቱ ካሰብኩ በኋላ የደጋግና የጥበበኞች ሰዎችን ሥራ በእግዚአብሔር እጅ እንደ ሆነ ተረዳሁ፤ ስለዚህ ወደፊት የሚገጥመውን ነገር ፍቅርም ሆነ ጥላቻ አስቀድሞ የሚያውቅ ሰው የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ እዙይ ኣፀቢቐ ሓሰብኩ። ፃድቃንን ጥበበኛታትን፥ ኵሉ ዝሰርሕዎን፥ ኣብ ኢድ እግዚኣብሄር ከም ዝኾነ፥ ነዝ ዅሉ ኽምርምር ብልበይ ሓሰብኩ፤ ፍቕሪ ወይ ፅልኢ ይኹን ሰብ ኣይፈልጥን፤ ኵሉ ኣብ ቅድሚኣቶም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጻድቃንን ጥበበኛታትን ምስናይ ተግባሮም ኣብ ኢድ ኣምላኽ ከም ዝኾኑ፡ ነዚ ኹሉ ምእንቲ ኽዕዘብ፡ ንልበይ ኣቕናዕክዎ። ሰብሲ ፍቕሪ ወይስ ጽልኢ ኣይፈልጥን፡ ኩሉ ኣብ ቅድሚኦም እዩ። |