Ecclesiastes 8:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዅሉ ርእየ፡ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዅሉ ዕዮ ድማ ልበይ ኣዋፈርክዎ፡ ሓደ ንኻልእ ንርእሱ ጕድኣት ዚገዝኣሉ ጊዜ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህን ሁሉ በአ​ን​ድ​ነት አየሁ፥ ከፀ​ሓ​ይም በታች ወደ ተደ​ረ​ገው ሥራ ሁሉ ልቤን ሰጠሁ፤ ሰውም ሰውን ለመ​ጕ​ዳት ገዥ የሚ​ሆ​ን​በት ጊዜ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን ሁሉ አየሁ፥ ከፀሐይም በታች ወደ ተደረገው ሥራ ሁሉ ልቤን ሰጠሁ፤ ሰው ሰውን ለመጕዳት ገዢ የሚሆንበት ጊዜ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን ሁሉ አየሁ፥ ከፀሐይም በታች ወደ ለተደረገው ሥራ ሁሉ ልቤን ሰጠሁ፥ ሰው ሰውን ለመጉዳት ገዢ የሚሆንበት ጊዜ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሉዋ ጉፋንን ሀንያዋ ኡባ ታን አኬካደ ቆፕያ ዎደ፥ እት አሳይ ባረዉ ሞድያ ማታ ሀራ አሳ ቆሀናዉ ጎኤትያዋ በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saluwaa gufantsan haniyaawaa ubbaa taani akeekaade k'oppiyaa wode, itti Asay barew mooddiyaa maataa hara asaa k'ohanaw go'ettiyaawaa be'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo gufanththon haniza miish ubbaa tani pilgga be7adis; asi as qohanaas daannatiza wodey dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ጉፋንን ሃኒዛ ሚሽ ኡባ ታኒ ፒልጋ ቤኣዲስ፤ ኣሲ ኣስ ቆሃናስ ዳናቲዛ ዎዴይ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎፐ ጋርሳን ሀንያባ ኡባ ታኒ አኬካዳ ቆፕያ ዎደ አስ ባዉ ደእያ ማታ ሀራ አስ ቆሀናዉ ጎኤተይሳ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salope garsan haniyaba ubbaa taani akeekada qopiya wode asi baw de7iya maata hara asi qohanaw go7eteysa be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፀሓይ በታች የተሠራውን ሁሉ በአእምሮዬ መርምሬ፣ ይህን ሁሉ አየሁ። ሰው ሰውን ለመጕዳት ገዥ የሚሆንበት ጊዜ አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ዓለም የሚካሄደውን ሁናቴ በጥሞና ስመለከት ይህን ሁሉ አስተዋልኩ፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ለመጒዳት ሥልጣን የሚኖረው ለምንድን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዅሉ ረአኹ፤ ናብቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝግበር ግብሪ ኸዓ ልበይ ኣቕናዕኹ፤ ሰብ ንሰብ ክጐድእ ገዛኢ ዝኾነሉ ጊዜ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ኹሉ ርኤኹ፡ ናብቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዘበለ ግብሪ ኣቢለ ኸአ ልበይ ኣቕናዕኩ፡ ሰብ ኣብ ልዕሊ ሰብ ንጉድኣት ዚስልጥንሉ ጊዜ ኣሎ።