Ecclesiastes 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ሓደ ሰብ ነቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዕዮ ኺፈልጦ ኸም ዘይክእል፡ ኵሉ ዕዮ ኣምላኽ ረኣኹ። እወ ብተወሳኺ፤ ለባም ሰብ ክፈልጦ እኳ እንተሓሰበ ግና ኣይክረኽቦን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፀሓይም በታች የተደረገውን ሥራ መርምሮ ያገኝ ዘንድ ለሰው እንዳይቻለው የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ አየሁ። ሰውም ሊፈልግ እጅግ ቢደክም መርምሮ አያገኘውም፤ ደግሞም ጠቢብ ሰው፥ “ይህን ዐወቅሁ” ቢል እርሱ ያገኘው ዘንድ አይችልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፀሐይም በታች የተደረገውን ሥራ መርምሮ ያገኝ ዘንድ ለሰው እንዳይቻለው የእግዚአብሔርን ሥራ ሁሉ አየሁ። ሰውም ሊፈልግ እጅግ ቢደክም መርምሮ አያገኘውም፤ ደግሞ ጠቢብ ሰው። ይህን አወቅሁ ቢል እርሱ ያኘው ዘንድ አይችልም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእግዚአብሔርንም ሥራ ሁሉ አየሁ፤ እርሱም ከፀሐይም በታች የተደረገውን ሥራ መርምሮ ሰው ማግኘት አለመቻሉን፥ ሰውም በመፈለግ እጅግ ቢደክምም መርምሮ አለማግኘቱን ነው፥ ደግሞም ጠቢብ ሰው አውቀዋለሁ ቢልም እንኳን ይህንን ለማግኘት አይችልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ጾሳይ ኦዳዋ ኡባ በኣድ። ቃይ ሳሉዋፐ ጋርሳ ባጋን ኦሰቴዳ ኦሱዋ አሳይ ፕልጊደ ኤራናዉ ዳንዳየናዋ ኤራድ። አስ አይ ኬሻ ዳቡሪደ ፕልግ ጼሎፐነ፥ አ ብለ ኤራናዉ ዳንዳየና። ቃይ አዳ ኤራንቻ አሳይ፥ “ታን ሀዋ ኤራይ” ጎፐነ፥ እ ኤራናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, S'oossay ootseeddawaa ubbaa be'aad. K'ay saluwaappe garssa baggan oosetteedda oosuwaa Asay pilggiide eranaw danddayennawaa eraad. Asi ay keeshshaa daaburiide pilggi s'eellooppenne, Aa biletsaa eranaw danddayenna. K'ay aad'd'eeda eranchcha asay, «Taani hawaa eray» gooppenne, I eranaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xoossi ooththida ubbaa be7adis; salo gufanththon oosettiza miish oonikka erenna; asi keehi dafettidi pilggi xeellikokka iza birsheththaa demmanaas dandayenna. Aadho eranchchay, «Ta erays» giikkoka ubbaa eranaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ ኦዳ ኡባ ቤኣዲስ፤ ሳሎ ጉፋንን ኦሴቲዛ ሚሽ ኦኒካ ኤሬና፤ ኣሲ ኬሂ ዳፌቲዲ ፒልጊ ጼሊኮካ ኢዛ ቢርሼ ዴማናስ ዳንዳዬና። ኣ ኤራንቻይ፥ «ታ ኤራይስ» ጊኮካ ኡባ ኤራናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፆሲ ኦዳባ ኡባ በአስ። ሳሎፐ ጋርሳን ኦሰትዳ ኦሶ አስ ፕልግድ ኤራናዉ ዳንዳኦናይሳ ኤራስ። አስ አይ መላ ዳቡርድ ፕልግ ፄልኮካ፥ እያ ብርሸ ኤራናዉ ዳንዳኤና። ቃስ ጭንጫ አስ ሀይሳ ኤራይስ ጋናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Xoossi oothidaba ubbaa be7as. Salope garsan oosetida ooso asi pilgidi eranaw danda7onnaysa eras. Asi ay mela daaburidi pilgi xeellikoka, iya birshethaa eranaw danda7enna. Qassi cinca asi haysa erayis gaanaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ያደረገውን ሁሉ አየሁ። ከፀሓይ በታች የሚደረገውን ማንም ሊያውቅ አይችልም፤ ሰው ለመመርመር ብዙ ቢጥርም፣ ትርጕሙን ማግኘት አይችልም፤ ጠቢብም እንኳ ዐውቀዋለሁ ቢል፣ ፈጽሞ ሊገነዘበው አይችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው በምርምር ብዛትም እግዚአብሔር የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ማወቅ እንደማይችል አረጋገጥኩ፤ ሰው ብዙ ነገር መርምሮ ለማወቅ የቱንም ያኽል ቢደክም አንዳች ነገር ማግኘት አይችልም፤ በእርግጥ ጥበበኞች ሰዎች “ይህንን እናውቃለን” ለማለት ይደፍሩ ይሆናል፤ ይሁን እንጂ የሚያውቁት ነገር የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ክምርምሮ ኢሉ እንተ ፀዓረ፥ ኣይረኽቦን እዩ እሞ፥ ሰብ ነቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝግበር ግብሪ ክፈልጦ ኸም ዘይኽእል፥ ነዝ ግብሪ እግዚኣብሄር እዙይ ረአኹ። ጥበበኛውን ዝፈልጦ እንተ መሰሎ፥ ክረኽቦ ኣይኽእልን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ብዛዕባ ኹሉ ግብሪ ኣምላኽ፡ ሰብ ኪምርምሮ ኢሉ እንተ ጸዐረ፡ ኣይረኽቦን እዩ እሞ፡ ሰብ ነቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ግብሪ ኺረኽቦ ኸም ዘይክእል፡ ርኤኹ። ጥበበኛውን ዚፈልጦ እንተ መሰሎ፡ ኪረኽቦስ ኣይክእልን እዩ። |