Ecclesiastes 8:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ረሲኣን ግና ጽቡቕ ኣይኪኸይድን እዩ፣ ንሱ ኸኣ ከም ጽላሎት ዚመስል መዓልትታቱ ኣየናውሕን እዩ። ንኣምላኽ ኣይፈርህን እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኃጥእ ግን ደኅንነት የለውም፥ በእግዚአብሔርም ፊት አይፈራምና ዘመኑ እንደ ጥላ አትረዝምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኀጥእ ግን ደኅንነት የለውም፥ በእግዚአብሔርም ፊት አይፈራምና ዘመኑ እንደ ጥላ አትረዝምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለክፉ መልካም አይሆንም፤ በእግዚአብሔርም ፊት አይፈራምና ዘመኑ እንደ ጥላ አትረዝምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታቱ ጾሳ ያየና ድራዉ፥ ሳሮተይ ኡንቱንቶ ባዋ፤ ጾሳዉ ኡንቱንቱ ያየና ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ባረካ ኩዋዳን ቃማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iitatuu S'oossaa yayyenna diraw, sarotetsay unttunttoo baawa; S'oossaw unttunttu yayyenna diraw, unttunttu barekka kuwaadan k'aammana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin iitati Xoossas yayyontta gishshas lo7o miishshi isttas hanenna; istta layththi eesho mala elle aadhdhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢታቲ ጾሳስ ያዮንታ ጊሻስ ሎኦ ሚሺ ኢስታስ ሃኔና፤ ኢስታ ላይ ኤሾ ማላ ኤሌ ኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታት ፆሰ ያዮና ግሾ ሳሮተ ኤንታዉ ባዋ፤ ኤንቲ ፆሰ ያዮና ግሾ ኤንታ ባረይ ኩያዳ ቃማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iitati Xoosse yayyonna gisho sarotethi entaw baawa; enti Xoosse yayyonna gisho enta barey kuyada qaammana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ክፉዎች እግዚአብሔርን ስለማይፈሩ መልካም አይሆንላቸውም፤ ዕድሜያቸው እንደ ጥላ አይረዝምም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ ሰዎች ግን ምንም ነገር አይሰምርላቸውም፤ እግዚአብሔርንም ስለማይፈሩ ሕይወታቸው እንደ ጥላ ያልፋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጥእ ግና ንኣምላኽ ኣይፈርሕን እዩ እሞ፥ ሰናይ ኣይኾነሉን፤ ንመዓልትታቱውን ከም ፅላሎት ገይሩ ኣየንውሕን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረሲእ ግና ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ኣይፈርህን እዩ እሞ፡ ሰናይ ኣይኮነሉን፡ ንመዓልትታቱውን ከም ጽላሎት ገይሩ ኣየንውሕን። |