Ecclesiastes 8:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓጢኣተኛ ሚእቲ ሳዕ ክፉእ እንተ ገበረ፡ ዕድሚኡውን እንተ ነውሐ፡ ነቶም ንኣምላኽ ዚፈርህዎን ዚፈርህዎን ጽቡቕ ከም ዚኸውን እፈልጥ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የበደለ ከጥንት ጀምሮ ከዚያም በፊት ኀጢአትን አድርጓል፥ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት በፊቱም ለሚፈሩት ደኅንነት እንዲሆን አውቃለሁና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኃጢአተኛ መቶ ጊዜ ክፉን ቢሠራ ዘመኑም ረጅም ቢሆን፥ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት በፊቱም ለሚፈሩት ደኅንነት እንዲሆን አውቃለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኃጢአተኛ መቶ ጊዜ ክፉን ቢሠራ ዘመኑም ረጅም ቢሆን፥ እግዚአብሔርን ለሚፈሩት በፊቱም ለሚፈሩት መልካም እንደሚሆን አውቃለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራንቻይ ጼቱ ገደ ኢታባ ኦሽና፥ አ ላይይ አዱቆፐካ፥ ጾሳዉ ያይያዋንቶ ሳአይ ሎአናዋ ታን ኤራይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaranchchay s'eetu gede iitabaa ootsishina, Aa laytsay aduk'k'ooppekka, S'oossaw yayyiyaawanttoo sa'ay lo"anawaa taani eray. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchchay xeetuto iita miish ooththishin iza layththay aduqqikokka, Xoossa bonchchizaytassinne Xoossa yayyizaytas lo7oy hananayssa ta erays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናጋራንቻይ ጼቱቶ ኢታ ሚሽ ኦሺን ኢዛ ላይይ ኣዱቂኮካ፥ ጾሳ ቦንቺዛይታሲኔ ጾሳ ያዪዛይታስ ሎኦይ ሃናናይሳ ታ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናጋራንቾይ ፄቱ ቶሆ ኢታባ ኦሽን እያ ባረይ አዱቅኮካ፥ ፆሰ ያየይሳታስነ ቦንቸይሳታስ ሳእ ሎአናይሳ ታ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchoy xeetu toho iitabaa oothishin iya barey aduqikoka, Xoosse yayyeysatasinne boncheysatas sa7i lo77anaysa ta erayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኀጥእ መቶ ወንጀል ሠርቶ ዕድሜው ቢረዝምም፣ እግዚአብሔርን የሚያከብሩ፣ ፈሪሀ እግዚአብሔር ያላቸው ሰዎች መልካም እንደሚሆንላቸው ዐውቃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይኸውም ኃጢአተኞች መቶ ጊዜ ወንጀል ቢሠሩም ለረጅም ዘመን ይኖራሉ፤ ይሁን እንጂ እግዚአብሔርን ለሚፈሩና ለሚያከብሩ ሁሉ ነገር እንደሚሰምርላቸው ዐውቃለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጥእ ሚእቲ ጊዜ እኳ ኽፍኣት እንተ ገበረ፥ መዋዕሉውን እንተ ነውሐ፥ ኣነስ ነቶም ንኣምላኽ ዝፈርሑ ኣብ ቅድሚኡ ብፍርሓት ዝነብሩ፥ ሰናይ ከም ዝኾነሎም ብርግፅ እፈልጥ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓጥእ ሚእቲ ሳዕ እኳ እኩይ እንተ ገበረ፡ መዓልትታትውን እንተ ኣንውሔ፡ ኣነስ ነቶም ኣብ ቅድሚኡ ዚፈርሁ ፈራህቲ ኣምላኽ ሰናይ ከም ዚኾነሎም፡ ብርግጽ እፈልጥ አሎኹ። |