Ecclesiastes 8:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርዲ ኣብ ክፉእ ተግባር ቀልጢፉ ስለ ዘይፍጸም፡ ስለዚ ልቢ ደቂ ሰብ ምሉእ ብምሉእ ናብ ክፉእ ይቐንዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፉን ከሚ​ያ​ደ​ርጉ ወገን ፈጥኖ ክር​ክ​ርን የሚ​ያ​ደ​ርግ የለ​ምና፤ ስለ​ዚህ የሰው ልጆች ልብ በእ​ነ​ርሱ ክፉን ለመ​ሥ​ራት ጠነ​ከረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በክፉ ሥራ ላይ ፈጥኖ ፍርድ አይፈረድምና ስለዚህ በሰው ልጆች ውስጥ ልባቸው ክፉን ለመሥራት ጠነከረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በክፉ ሥራ ላይ ፈጥኖ ፍርድ አይበየንምና በሰው ልጆች ልብ ውስጥ ክፉን መሥራት ጠነከረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አስ ሀልቺደ ኢታባ ኦያ ጋሱ፥ ኢታባ ኦዳ አሳቱዋ ኤለካ ሙርያባይ ባይና ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aassi halchchiide iitabaa ootsiyaa gaasuu, iitabaa ootseedda asatuwaa ellekka muriyaabay baynna diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iita ooththida asa bolla eeson pirdontta aggiko asa wozinay iita ooththana halchchon kumees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ኦዳ ኣሳ ቦላ ኤሶን ፒርዶንታ ኣጊኮ ኣሳ ዎዚናይ ኢታ ኦና ሃልቾን ኩሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ቆፕድ ኢታባ ኦያ ጋሶይ፥ ኢታባ ኦዳ አሳታ ኤለስድ ሴረይ ባይና ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi qopidi iitabaa oothiya gaasoy, iitabaa oothida asata ellesidi seerey bayna gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በወንጀል ላይ ባፋጣኝ ፍርድ ካልተሰጠ፣ የሰዎች ልብ ክፉን በማድረግ ዕቅድ ይሞላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎች ሆን ብለው ወንጀል የሚሠሩት ለምንድን ነው? የዚህ ምክንያት ሌላ ሳይሆን ወንጀል በሚሠሩ ሰዎች ላይ ፈጣን የቅጣት ፍርድ ባለመሰጠቱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክፉእ ግብሪ ብቕልጡፍ ኣይፍረድን እዩሞ፥ ስለዙይ ልቢ ደቂ ሰብ ክፉእ ንምግባር ዝተረረ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እኩይ ግብሪ ብቕልጡፍ ኣይፈርድን እዩ እሞ፡ ስለዚ ልብቢ ደቂ ሰብ እኩይ ንምግባር ብሃቐና መልኤ።