Ecclesiastes 7:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣምላኽ ንሰብ ቅንዕ ዝፈጠሮ፡ እዚ ጥራይ እየ ረኺበዮ። ብዙሕ ምህዞታት ግን ደለዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በጊዜው ሰዎችን ቅኖች አድርጎ እንደ ሠራቸው እነሆ፥ ይህን ብቻ አገኘሁ፥ እነርሱ ግን ብዙ ዕውቀትን ይሻሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሰዎችን ቅኖች አድርጎ እንደ ሠራቸው፥ እነሆ፥ ይህን ብቻ አገኘሁ፤ እነርሱ ግን ብዙ ብልሃትን ፈለጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ሰዎችን ቅኖች አድርጎ እንደ ሠራቸው፥ እነሆ፥ ይህን ብቻ አገኘሁ፥ እነርሱ ግን ብዙ ብልሃትን ፈለጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቆራደ ደሜዳ ሀራባይ፥ ጾሳይ አሳ ሱረ ቆፋይ ደእያዋንታ ኦደ መዳ፤ ሽን አሳይ ዳሮ ሂላ ኦግያ ኮዪደ ቤዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani k'oraade demmeedda harabay, S'oossay asaa suure k'ofay de'iyaawantta ootsiide med'd'eedda; shin Asay daro hiillaa ogiyaa koyiide beedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani hayssa ubbaafe issi miish tamaaradis; Xoossi as suure histti medhdhides; gido attiin asi daro gitettidaaz giigsides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሃይሳ ኡባፌ ኢሲ ሚሽ ታማራዲስ፤ ጾሲ ኣስ ሱሬ ሂስቲ ሜዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣሲ ዳሮ ጊቴቲዳዝ ጊግሲዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፕልጋዳ ደምዳ ሀራባይ፥ ፆሲ አሰ ሱረ ቆፋራ መስ፤ ሽን አስ ዳሮ ገነ ኦገ ኮይድ ብስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani pilgada demmida harabay, Xoossi ase suure qofara medhis; shin asi daro gene oge koyidi bis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን አንድ ነገር ብቻ አገኘሁ፤ እግዚአብሔር ሰውን ቅን አድርጎ መሥራቱን፣ ሰዎች ግን ውስብስብ ዘዴ ቀየሱ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መርምሬ የደረስኩበት ሌላው ነገር እግዚአብሔር ሰዎችን ልበ ቅኖች አድርጎ ፈጥሮአቸዋል፤ እነርሱ ግን ተንኰልን ሁሉ ፈለሰፉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንሰባት ቅኑዓት ገይሩ ኸም ዝፈጠረ፥ ነዙይ ጥራሕ ረኸብኩ፤ ንሳቶም ግና ብዙሕ ብልሓት ደለዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኣምላኽ ንሰብ ቅኑዕ ገይሩ ኸም ዝፈጠሮ ግዳ ረኸብኩ፡ ንሳቶም ግና ብዙሕ ብልሓት ደለዩ። |