Ecclesiastes 7:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ዅሉ ኣብ መዓልትታት ከንቱነተይ እየ ርእየዮ፣ ብጽድቁ ዚጠፍእ ጻድቕ ኣሎ፣ ብኽፍኣቱ ዕድሚኡ ዜናውሕ እኩይ ሰብ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቅ በጽድቁ ሲጠፋ፥ ኃጥእም በክፋቱ ሲኖር፥ ይህን ሁሉ በከንቱ ዘመኔ አየሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቅ በጽድቁ ሲጠፋ ኀጥእም በክፋቱ እጅግ ዘመን ሲኖር፥ ይህን ሁሉ ከንቱ በሆነ ዘመኔ አየሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጻድቅ በጽድቁ ሲጠፋ ክፉም በክፋቱ ረጅም ዘመን ሲኖር፥ ይህን ሁሉ ከንቱ በሆነ ዘመኔ አየሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ መላ ግዴዳ ላይን ታዋን ዳሮባ ታን በኣድ። ሄዌካ፥ ጌላይ ባረ ጌላተ ኦደ፥ አዱሳ ላይ ደእያ ዎደ፥ ጽሎተ ኦያ ጽሉ ቃን ላይን ሀይቄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha mela gideedda laytsan tawaan darobaa taani be'aad. Hewekka, geellay bare geellatetsaa ootsiidde, adussa laytsaa de'iyaa wode, s'illotetsaa ootsiyaa s'illuu k'antsa laytsan hayk'k'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchchay ba nagaraara adussa layth de7ishin, xilloy ba xilloteththara eeson hayqqishin hada gidida ta de7o layththatan hayta be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናጋራንቻይ ባ ናጋራራ ኣዱሳ ላይ ዴኢሺን፥ ጺሎይ ባ ጺሎቴራ ኤሶን ሃይቂሺን ሃዳ ጊዲዳ ታ ዴኦ ላይታን ሃይታ ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ሀዳ ግድዳ ታ ላይን ዳሮባ በአስ። ሄስካ፥ ጌላይ ባ ጌላተን አዱሳ ላይ ደእያ ዎደ ፅሎይ ቃን ላይን ሀይቄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha hada gidida ta laythan darobaa be7as. Hessika, geellay ba geellatethan adussa laythi de7iya wode xilloy qantha laythan hayqees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ከንቱ በሆነው ሕይወቴ እነዚህን ሁለቱን ነገሮች አይቻለሁ፤ ጻድቅ በጽድቁ ሲጠፋ፣ ኀጥእም በክፋቱ ዕድሜው ሲረዝም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከንቱ በሆነው ዘመኔ ክፉ ሰው በሚሠራው በደል እስከ ረጅም ዕድሜ ሲኖር፥ ደግ ሰው ግን በደግነቱ ሲጠፋ ብዙ ነገር አይቼበታለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፃድቕ ብፅድቁ እንትጠፍእ፥ ሓጥእ ድማ ብኽፍኣቱ ነዊሕ ዘመን እንትነብር እዝ ኵሉ ኸንቱ ብዝኾነ ዘመነይ ረአኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጻድቕ ብጽድቁ ዚጠፍእ አሎ፡ ረሲእ ድማ ብግብሪ እከዩ መዕልትታቱ ዜንውሕ አሎ። ነዚ ኽሉ ብመዓልትታት ከንቱነተይ ርኤኽዎ። |