Ecclesiastes 6:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ሚእቲ ውሉድ እንተ ወለደ፡ ብዙሕ ዓመትውን እንተ ዀይኑ፡ መዓልትታት ዓመታቱ እንተ ተበዝሐ፡ ነፍሱውን ብጽቡቕ እንተ ዘይመልአት፡ ከምኡውን ቀብሪ እንተ ኣልይዎ። ኣነ ድማ ዘይግዚኡ ምውላድ ካብኡ ይበልጽ እብል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው መቶ ልጆች ቢወልድ፥ ብዙ ዘመንም በሕይወት ቢኖር፥ ዕድሜውም ብዙ ዓመት ቢሆን፥ ነገር ግን ነፍሱ መልካምን ባትጠግብ፥ መቃብርንም ባያገኝ፥ እኔ ስለ እርሱ፥ “ከእርሱ ይልቅ ጭንጋፍ ይሻላል” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው መቶ ልጆች ቢወልድ እጅግ ዘመንም በሕይወት ቢኖር ዕድሜውም እጅግ ዓመት ቢሆን፥ ነፍሱም መልካምን ባትጠግብ መቃብርንም ባያገኝ፥ እኔ ስለ እርሱ። ከእርሱ ይልቅ ጭንጋፍ ይሻላል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው መቶ ልጆች ቢወልድ፥ እጅግ ዘመንም በሕይወት ቢኖር፥ ዕድሜውም እጅግ ዓመት ቢሆን፥ ነገር ግን ነፍሱ መልካምን ነገር ባትጠግብ፥ መቃብርንም ባያገኝ፥ ከእርሱ ይልቅ ጭንጋፍ ይሻላል አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አሳይ ጼቱ ናናቱዋ ጋካናዉ የሊደ፥ አዱሳ ላይ ደኢደ ኤጫናዉ ዳንዳዬ፤ ሽን እ ባረዉ እመቴዳዋን ናሸትያ ካጫይ አዉ ዮፐ፥ ቃይ ዉርሰን ቦንቾ ሞጉዋካ ሞገተናን አቶፐ፥ አፐ ባረ ዳይ ኡሉዋን ሀይቂደ የለቴዳ ቦሻይ ኬካ ጋይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti Asay s'eetu naanatuwaa gakkanaw yeliide, adussa laytsaa de'iide ec'anaw danddayee; shin I barew imetteeddawaan nashettiyaa kaac'ay aw d'ayooppe, k'ay wurssetsan bonchcho mooguwaakka moogettennan attooppe, aappe bare daay uluwaan hayk'k'iide yeletteedda boshay keeka gay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi xeetu nayta gakkanaas yeli cimmidi adussa layth de7anawu dandayees; gido attiin izi ba aqotan ufayettontta aggikonne hayqqidi wogara moogettontta aggiko izappe awucayay kiya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ጼቱ ናይታ ጋካናስ ዬሊ ጪሚዲ ኣዱሳ ላይ ዴኣናዉ ዳንዳዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ባ ኣቆታን ኡፋዬቶንታ ኣጊኮኔ ሃይቂዲ ዎጋራ ሞጌቶንታ ኣጊኮ ኢዛፔ ኣዉጫያይ ኪያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ፄቱ ናአ የልድ፥ አዱሳ ላይ ደእድ ጭማናዉ ዳንዳኤስ። ሽን እ ባዉ እመትዳባን ኡፋይቶናነ ዉርሰን ቦንቾን ሞገቶና አትኮ እያፐ ቦሽ ሎኦ ጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi xeetu na7a yelidi, adussa laythi de7idi cimanaw danda7ees. Shin I baw imetidaban ufaytonnanne wursethan bonchon moogetonna attiko iyape boshi lo77o gayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሰው መቶ ልጅ ሊኖረውና ብዙ ዓመት ሊኖር ይችላል፤ ምንም ያህል ይኑር፣ በሀብቱ ደስ ካልተሰኘበትና በአግባብ ካልተቀበረ፣ ከእርሱ ይልቅ ጭንጋፍ ይሻላል እላለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ፥ አንድ ሰው መቶ ልጆች ቢወልድ፥ ረጅም ዕድሜ አግኝቶ ብዙ ዘመን በሕይወት ቢኖርም፥ እንዲደሰትበት ከሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ድርሻውን ሳያገኝ ቀርቶ በመጨረሻም በክብር ለመቀበር ሳይበቃ ቢቀር፥ እኔ ስለ እርሱ አዝናለሁ፤ ከእንደዚህ ያለውም ሰው ይልቅ በእናቱ ማሕፀን ሞቶ የተወለደ ጭንጋፍ ይሻላል አልኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ሚእቲ ቘልዑ እንተ ዝወልድ፥ ብዙሕ ዓመታት ብህይወት እንተ ዝነብር፥ መዓልቲታት ዕድሜኡውን እንተ ዝበዝሕ፥ ግና ነፍሱ ብሰናይ ነገር እንተ ዘይፀገበት፥ ብቑዕ ቀብሪውን እንተ ዘይረኸበ፥ ካብኡስ ቍላዕ ይሐይሽ፤ እብል ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ሚእትን ቖልዓ እንተ ዚወልድ፡ ብዙሕ ዓመታት ብህይወት እንተ ዚነብር፡ መዓልትታት ዕድሚኡውን እንተ ዚበዝሕ፡ ነፍሱ ግና ብሰናይ እንተ ዘይጸገበት፡ መቓብርውን እንተ ዘይረኸበ፡ ካብኡስ ቁላዕ ይሐይሽ፡ እብል ኣሎኹ። |