Ecclesiastes 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ሃብትን ክብርን ዝሃቦ ሰብ፡ ንነፍሱ ካብ ዝብህጎ ዘበለ ዅሉ ዘይጐድሎ፡ ኣምላኽ ግና ካብኡ ኺበልዕ ሓይሊ ኣይህቦን፡ ጓና ይበልዖ እምበር፡ ከንቱ እዩ፡ ንሱውን ክፉእ ሕማም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ለሰው ሀብትንና ጥሪትን ክብርንም ሰጠው፥ ከወደደውም ሁሉ ለሰውነቱ የከለከላት የለም፤ ነገር ግን ሌላ ሰው ይበላዋል እንጂ ከእርሱ ይበላ ዘንድ እግዚአብሔር አላሠለጠነውም፤ ይህም ከንቱና ክፉ ደዌ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ለሰው ሀብትንና ጥሪትን ክብርንም ሰጠው፥ ከወደደውም ሁሉ ለነፍሱ አልጐደለውም፤ ነገር ግን ሌላ ሰው ይበላዋል እንጂ ከእርሱ ይበላ ዘንድ እግዚአብሔር አላሠለጠነውም፤ ይህም ከንቱና ክፉ ደዌ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር ለሰው ሀብትን፥ ንብረትንና ክብርን ሰጠው፥ ከወደደውም ነገር ሁሉ ለነፍሱ አልጐደለውም፤ ነገር ግን ሌላ ሰው ይበላዋል እንጂ ከእርሱ ይበላ ዘንድ እግዚአብሔር ሥልጣን አልሰጠውም፤ ይህም ከንቱና ክፉ ደዌ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ አሳዉ ማጹዋ፥ ዱረተነ ቦንቹዋ ኡባ እሜ፤ አዉ ኮሽያባፐ አያነ ፓጭሰና። ሽን፥ አዉ እመቴዳ ማጹነ ዱረተ ኡባን ኬዉ ናሸታና ማላ፥ ኩመን ሸንያ አዉ እመና። ሄዋ ጻላላካ ግደና፤ እ ዳቡሪደ ደሜዳዋን ሀራ ዳቡርቤናዌ ናሸታናዳን ኦ። ሄዌካ ሀዳነ ሎይ ካዮትያ ኢታባ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay asaw mas'uwaa, duretetsaanne bonchchuwaa ubbaa immee; aw koshshiyaabaappe ayaanne pac'issenna. Shin, aw imetteedda mas'uunne duretetsaa ubbaan keetsaw nashettana mala, kumentsaa sheniyaa aw immenna. Hewaa s'alalaakka gidenna; I daaburiide demmeeddawaan hara daaburibeennawe nashshettanaadan ootsee. Hewekka hadanne loytsi kayyottiyaa iitabaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi ba wozinan amottida miish demmana mala Xoossi asas aqota, dureteththinne bonchcho immees; gido attiin keeththaaway isttan ufayettana mala kumeththa maata izas immenna; izi daaburi demmidayssan haray ufayettees; hessika hadanne keehi iita miishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ባ ዎዚናን ኣሞቲዳ ሚሽ ዴማና ማላ ጾሲ ኣሳስ ኣቆታ፥ ዱሬቴኔ ቦንቾ ኢሜስ፤ ጊዶ ኣቲን ኬዋይ ኢስታን ኡፋዬታና ማላ ኩሜ ማታ ኢዛስ ኢሜና፤ ኢዚ ዳቡሪ ዴሚዳይሳን ሃራይ ኡፋዬቴስ፤ ሄሲካ ሃዳኔ ኬሂ ኢታ ሚሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሲ አሳስ ሻሎ፥ ዱረተነ ቦንቾ እሜስ፤ እያዉ ኮሽያባፐ እስባካ ፓጭሰና። ሽን እያዉ እመትዳ ሻሉዋንነ ዱረተን ኡፋይታና መላ ኩመ ማታ እመና። ሄሳ ፃላላ ግዶናሽን እ ዳቡርድ ደምዳባን ሀር ኡፋይታና መላ ኦስ፤ ሄስካ ሀዳነ አዛንያ ኢታባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi asas shalo, duretethinne boncho immees; iyaw koshshiyabaape issibaaka pacisenna. Shin iyaw imetida shaluwaninne duretethan ufaytana mela kumetha maata immenna. Hessa xalaala gidonashin I daaburidi demmidaban hari ufaytana mela oothees; hessika hadanne azzanthiya iitabaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ልቡ የሚሻውን እንዳያጣ፣ እግዚአብሔር ባለጠግነትን፣ ሀብትንና ክብርን ይሰጠዋል፤ እግዚአብሔር ግን እንዲደሰትበት ሥልጣን አልሰጠውም፤ ይልቁን ባዕድ ይደሰትበታል። ይህም ከንቱ፣ እጅግም ክፉ ነገር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለሰው ምድራዊ ሀብትንና ብልጽግናን ክብርንም ሁሉ ይሰጠዋል፤ ከሚያስፈልገውም ነገር ሁሉ ምንም አያጐድልበትም፤ ይሁን እንጂ በሚሰጠው ሀብት ሁሉ አይደሰትበትም፤ ይልቁንም እርሱ ደክሞ ያፈራውን ሌላ ሰው ይደሰትበታል። ይህም ከንቱና እጅግ የከፋ በደል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንሰብ ሃብትን ጥሪትን ክብርን ሃቦ፤ ካብቲ ዅሉ ዝደልዮ ንነፍሱ ሓንቲ እኳ ኣይጐደሎን፤ ግና ኻልእ ሰብ ይበልዖ እምበር ካብኡ ኽበልዕ እግዚኣብሄር ስልጣን ኣይሃቦን። እዙይ ከዓ ኸንቱን ዝኸፍአ ጕድኣትን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽሲ ሃብትን መዝገብን ክብርን ንሰብ ሀቦ፡ ካብቲ ዝድለዮ ዘበለ ኸአ ነፍሱ ሓደ እኳ ኣይሰአነትን፡ ግናኸ ካልእ ሰብ ይበልዖ እምበር፡ ካብኡ ኺበልዕ ኣምላኽ አየሰልጠኖን። እዚ ኸንቱነትን ዝኸፍኤ መግደራን እዩ። |