Ecclesiastes 5:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣፍካ ንስጋኻ ሓጢኣት ኪገብሮ ኣይትፍቀደሉ። ኣብ ቅድሚ መልኣኽ ድማ ጌጋ እዩ ነይሩ ኣይትበል። ስለምንታይ እግዚኣብሄር ብድምጽኻ ተቖጢዑ ስራሕ ኣእዳውካ ዘጥፍእ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሥ​ጋህ በደል አፍ​ህን አት​ስጥ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት፥ “ባለ​ማ​ወቅ ነው” አት​በል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ ቃልህ እን​ዳ​ይ​ቈጣ፥ የእ​ጅ​ህ​ንም ሥራ እን​ዳ​ያ​ጠ​ፋ​ብህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሥጋህን በኃጢአት እንዳያስተው ለአፍህ አርነት አትስጥ፥ በመልአክም ፊት። ስሕተት ነበረ አትበል፤ እግዚአብሔር በቃልህ ይቈጣ ዘንድ የእጅህንም ሥራ ያጠፋ ዘንድ ስለምን ትሻለህ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብዙ ሕልም ባለበት፥ እንዲሁም ብዙ ቃል ባለበት፥ ብዙ ከንቱ ነገር አለ፥ አንተ ግን እግዚአብሔርን ፍራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔና ነ ዶናይ ናጋራን የገናዳን፥ ነ ዶና ዛዋፐ አዳ የዳ ኦፓ፤ ቃይ ጾሳዉ ኦያዎ፥ “ካሰካ ሀዋ ታን አኬከናን ገፓድ” ጎፓ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዋ ጾሳይ ሎይ ሀንቀያ ድራዉ፥ ኔን ዳቡራደ ደሜዳዋ፥ ነ ኩሽያ ኦሱዋ ኡባ እ ባረ ሀንቁዋን ቁጪደ ይሳናዉ ዳንዳዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neena ne doonay nagaran yeggennaadan, ne doonaa zawaappe aad'd'eeda yeda ootsoppa; k'ay S'oossaw ootsiyaawoo, «Kasekka hawaa taani akeekenan geppaad» gooppa. Ayaw gooppe, hewaa S'oossay loytsi hank'k'etsiyaa diraw, neeni daaburaade demmeeddawaa, ne kushiyaa oosuwaa ubbaa I bare hank'k'uwaan k'uc'c'iide d'ayissanaw danddayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nena ne doonay nagaran yeggontta mala ne doona shiishsha; qasse Xoossa Keeththa oosanchcha sinth shiiqada, «Ta hayssa qoppontta adinettadis» gooppa. Xoossa hanqeththada ne ooso ays dhayssisay?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔና ኔ ዶናይ ናጋራን ዬጎንታ ማላ ኔ ዶና ሺሻ፤ ቃሴ ጾሳ ኬ ኦሳንቻ ሲን ሺቃዳ፥ «ታ ሃይሳ ቆፖንታ ኣዲኔታዲስ» ጎፓ። ጾሳ ሃንቄዳ ኔ ኦሶ ኣይስ ይሲሳይ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናጋራን ነና ገልሶና መላ ነ እንፃርሳ የዳ ኦፋ። ፆሳ ኬን ኦይሳኮ፥ “ኮይሮ ሀይሳ ታኒ አኬኮና ገፓስ” ጎፓ። ሄስ ፆሳ ዳሮ ሀንቀያ ግሾ፥ ነ ኩሸ ኦሶ ኡባ እ ባ ሀንቁዋን ይሳናዉ ዳንዳኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nagaran nena gelsonna mela ne inxarsa yeda oothofa. Xoossa keethan ootheysako, “Koyro haysa taani akeekona gepas” goopa. Hessi Xoossa daro hanqethiya gisho, ne kushe ooso ubbaa I ba hanquwan dhaysanaw danda7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንደበትህ ወደ ኀጢአት እንዲመራህ አትፍቀድ፤ ለቤተ መቅደስ መልእክተኛም፣ “የተሳልሁት በስሕተት ነበር” አትበል። እግዚአብሔር በተናገርኸው ተቈጥቶ የእጅህን ሥራ ለምን ያጥፋ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ኃጢአት እንዳይመራህ ለአንደበትህ ከገደብ ያለፈ ነጻነት አትስጠው፤ በዚህ ዐይነት “ይህን የተናገርኩት ሳላውቅ ነው” ብለህ በእግዚአብሔር አገልጋይ ፊት ይቅርታ ከመጠየቅ ትድናለህ፤ አለበለዚያ ግን የደከምክበትን ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔርን ቊጣ በገዛ እጅህ እንደ መጋበዝ ይሆንብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስጋኻ ብሓጢኣት ከየስሕቶ ንኣፍካ ሓርነት ኣይትሃቦ፤ ኣብ ቅድሚ መልኣኽውን ስሕተት እዩ ነይሩ ኣይትበል። ስለ ምንታይከ እግዚኣብሄር ብቓልካ ኽቝጣዕን ንግብሪ ኣእዳውካ ኸጥፍኦን እትደሊ?
Amharic Tigrinya 2011 ብዙሕ ሕልሚ ኣብ ዘለዎ፡ ኣብኡ ድማ ብዙሕ ከንቱነትን ብዙሕ ቃላትን ኣሎ እሞ፡ ስጋኻ ሓጢኣት ከየገብርስ፡ ንኣፍካ ፍቓድ ኣይትሀቦ፡ ኣብ ቅድሚ ልኡኽውን፡ ጌጋ እዩ፡ ኣይትበል። ስለምንታይከ ኣምላኽ ብደሃይጃ ዚኹርን ንግብሪ ኣእዳውካ ኸአ ዜጥፍእን፡ ንስኻስ ንኣምላኽ ፍርሃዮ ደአ።