Ecclesiastes 5:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ኣብ ሰማይ፡ ንስኻውን ኣብ ምድሪ ኣሎ እሞ፡ ብኣፍካ ኣይትሃወኽ፡ ልብኻውን ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ገለ ነገር ክትዛረብ ኣይትሃወኽ። ስለዚ ቃላትካ ውሑድ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በሰማይ፥ አንተም በምድር ነህና በአፍህ አትፍጠን፥ በእግዚአብሔርም ፊት ቃልን ይናገር ዘንድ ልብህ አይቸኩል፤ ስለዚህም ቃልህ ጥቂት ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በሰማይ፥ አንተም በምድር ነህና በአፍህ አትፍጠን፥ በእግዚአብሔርም ፊት ቃልን ይናገር ዘንድ ልብህ አይቸኵል፤ ስለዚህም ቃልህ ጥቂት ትሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕልም በሥራ ብዛት ይታያል፥ እንዲሁም የአላዋቂም ድምፅ በቃሉ ብዛት ይሰማል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ዶናን ሃሳያናዉ፥ ጾሳ ስንንካ ብዳናዉ ኤሌሎፓ። ቃይ እትባ ጾሳዉ እማና ጋደ ነ ዎዛናን ኤሌላደ ገፓ ክቾፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ሳሉዋን፥ ኔን ቃይ ሀዋን ሳኣን ደኣሳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ነ ሃሳይያ ቃላይ ጉ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne doonaan haasayanaw, S'oossaa sintsankka biddanaw elleelloppa. K'ay ittibaa S'oossaw immana gaade ne wozanaan elleellaade geppa kichchoppa; ayaw gooppe, S'oossay saluwaan, neeni k'ay hawaan sa'aan de'aassa; hewaa diraw, ne haasayiyaa k'aalay guutsa gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haasayanawu eesotoppa; qasse issi miish Xoossas immana gaada eeson geppofa; ays giikko Xoossi salon dees; neni gidikko sa7an daasa; hessa gishshas ne haasayana qaalay ginara gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃሳያናዉ ኤሶቶፓ፤ ቃሴ ኢሲ ሚሽ ጾሳስ ኢማና ጋዳ ኤሶን ጌፖፋ፤ ኣይስ ጊኮ ጾሲ ሳሎን ዴስ፤ ኔኒ ጊዲኮ ሳኣን ዳሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ሃሳያና ቃላይ ጊናራ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦደታናዉ ኤሶቶፓ፤ ፆሳ ስንን ኦደታናዉ ነ ዎዛናን ድርጎፋ። ፆሳይ ሳሎና፥ ኔኒ ሳአና፤ ሄሳ ግሾ፥ ነ ቃላይ ጉ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Odetanaw eesotopa; Xoossa sinthan odetanaw ne wozanan dirgofa. Xoossay salona, neeni sa7ana; hessa gisho, ne qaalay guutha gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአፍህ አትፍጠን፤ በእግዚአብሔርም ፊት ማንኛውንም ነገር ለመናገር፣ በልብህ አትቸኵል፤ እግዚአብሔር በሰማይ፣ አንተ ደግሞ በምድር ነህ፤ ስለዚህ ቃልህ ጥቂት ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመናገርህ በፊት አስብ፤ ለእግዚአብሔር አንድ ነገር ለመስጠት በችኰላ ስእለት አታድርግ፤ እግዚአብሔር በሰማይ አንተ ግን በምድር መሆንህን በማሰብ የምትናገረው ቃል የተመጠነ ይሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብኣፍኻ ኣይትቐልጥፍ፤ ኣብ ቕድሚ እግዚኣብሄርውን ንምዝራብ ኣይትሸኵል። ኣምላኽ ኣብ ሰማይ፥ ንስኻ ኣብ ምድሪ ኢኻሞ፥ ቃላትካ ውሑድ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕልሚ ብምዛሕ ጉዳይ እዩ ዝመጽእ፡ ድምጺ ዓሻ ኸአ ብምብዛሕ ቃላት እዩ ዚስማዕ እሞ፡ ብኣፍካ ኣይትተሃወኽ፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ንምዝራብ ልብኻ ኣይቐልጥፍ። ኣምላኽ ኣብ ሰማይ እዩ፡ ንስኻ ኣብ ምድሪ ኢኻ እሞ፡ ስለዚ ቓላትካ ሒደት ይኹን። |