Ecclesiastes 5:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ዝረኣኹዎ ርኣዩ፡ ሓደ ሰብ ነቲ ኣምላኽ ዝህቦ ዅሉ መዓልትታት ህይወቱ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚገብሮ ዅሉ ጻዕሪ ኺበልዕን ኪሰትን፡ ጽቡቕን ባህ ዜብልን እዩ። ግደኡ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እኔ ያየ​ሁት መል​ካ​ምና የተ​ዋበ ነገር፦ ሰው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሰ​ጠው በሕ​ይ​ወቱ ዘመን ሁሉ ይበ​ላና ይጠጣ ዘንድ፥ ከፀ​ሐይ በታ​ችም በሚ​ደ​ክ​ም​በት ድካም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ ነው፤ ይህ ዕድል ፈን​ታው ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እኔ ያየሁት መልካምና የተዋበ ነገር ሰው እግዚአብሔር በሰጠው በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ፥ ከፀሐይ በታችም በሚደክምበት ድካም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ ነው፤ ይህ እድል ፈንታው ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ ሀብትና ንብረት መስጠቱ፥ ከእርሷም ይበላና እድል ፈንታውን ይወስድ ዘንድ በድካሙም ደስ ይለው ዘንድ ሥልጣን መስጠቱ ነው፥ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ሄዋ ግዶፐነ፥ ታን አኬኬዳ እት ሎኦባይ ደኤ፤ ሄዌካ ሳሉዋ ጉፋንን ጾሳይ አሳይ ደአናዳን እሜዳ ቃን ላይ ግዶን፥ አሳይ ዳቡራፐ ምያዌ፥ ኡሽያዌነ ናሸትያዌ ሎአነ በስያዋ። አያዉ ጎፐ፥ አ ካጫይ ሄዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe hewaa gidooppenne, taani akeekeedda itti lo"obay de'ee; hewekka saluwaa gufantsan S'oossay Asay de'anaadan immeedda k'antsa laytsaa giddon, Asay daaburaappe miyaawe, ushiyaawenne nashettiyaawe lo"anne bessiyaawaa. Ayaw gooppe, Aa kaac'ay hewaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asa qaaday hessa gidida gishshas salo gufanththon Xoossi asi de7ana mala immida qaanththa layththa garsan asi ba daaburda daaburappe muussinne ushshi lo7onne bessizayssa gididayssa ta akeekadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳ ቃዳይ ሄሳ ጊዲዳ ጊሻስ ሳሎ ጉፋንን ጾሲ ኣሲ ዴኣና ማላ ኢሚዳ ቃን ላይ ጋርሳን ኣሲ ባ ዳቡርዳ ዳቡራፔ ሙሲኔ ኡሺ ሎኦኔ ቤሲዛይሳ ጊዲዳይሳ ታ ኣኬካዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ፥ ታኒ አኬክዳ እስ ሎኦባይ፥ ሳሎፐ ጋርሳን ፆሲ አሳስ እምዳ ቃን ላይን፥ አስ ባ ዳቡራፐ ምድ ኡይድ ኡፋይተይስ ሎኦነ በሲያባ፤ እያ ቃዳይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza, taani akeekida issi lo77obay, salope garsan Xoossi asas immida qantha laythan, asi ba daaburaape midi uyidi ufayteysi lo77onne bessiyaba; iya qaaday hessa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰው ዕጣው ይህ ስለሆነ፣ እግዚአብሔር በሰጠው በጥቂት ዘመኑ ከፀሓይ በታች በሚደክምበት ነገር ርካታን ያገኝ ዘንድ፣ መብላቱና መጠጣቱም መልካምና ተገቢ መሆኑን ተገነዘብሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ እኔ የተመለከትኩት የተሻለ ነገር ቢኖር ሰው በዚህ ዓለም ሳለ እግዚአብሔር በሰጠው አጭር ዕድሜ የደከመበትን ሁሉ በመብላትና በመጠጣት መደሰቱ ነው፤ የሰው ዕድል ፈንታም ይኸው ብቻ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ዘስተብሃልክዎ ሰናይን ግቡእን ነገር፦ ሰብ በቲ እግዚኣብሄር ዝሃቦ ሓፂር መዋእል ህይወቱ ኽበልዕን ክሰትን፥ በቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝፀዓረሉ ፍረ ፃማኡ ደስ ክብሎን እዩ፤ እዝ ዕድል እዙይ ከዓ ግደኡ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ንሰብሲ እዚ ግዲኡ እዩ እሞ፡ በቲ ኣምላኽ ዝሀቦ ቑጽሪ መዕልትታት ህይወቱ ኺበልዕን ኪሰትን፡ በቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚጽዕረሉ ዘበለ ጻዕሪ ጽቡቕ ክርእን እዩ፡ እዚ ኸአ ሰናይን ጽቡቕን ኾይኑ ርኤኽዎ።