Ecclesiastes 5:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝረኣኹዎ ዓብዪ ክፉእ ኣሎ፣ ንሱ ድማ ንዋናታቱ ንጐድእታቶም ዚዕቀብ ሃብቲ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፀሓይ በታች ያየሁት ክፉ ደዌ አለ፤ ለመከራው በባለቤቱ ዘንድ የተቈጠበች ባለጠግነት ናት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፀሐይ በታች የሚያሳዝን ክፉ ነገር አየሁ፤ ለመከራው በባለቤቱ ዘንድ የተቈጠበች ባለጠግነት ናት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያችም ሀብት በክፉ ነገር ትጠፋለች፥ ልጅንም ቢወልድ በእጁ ምንም የለውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳሉዋ ጉፋንን ሎይ ካዮይያዋ ሀራባካ ታን በኣድ፤ ኢታ ዎድያን ባረና ማዶ ጊደ፥ አሳይ ባረዉ ደኤዳዋፐ ጉየ ዎደ ዳጋዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saluwaa gufantsan loytsi kayyoyiyaawaa harabaakka taani be'aad; iita wodiyaan barena maaddo giide, Asay barew de'eeddawaappe guyye wotsiide dagayee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Salo gufanththon keehi ceecesiza iita miish ta be7adis; hessika iita woden bana maaddo giidi asi guye yeggi dagasida miishshi izaades meto; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሎ ጉፋንን ኬሂ ጬጬሲዛ ኢታ ሚሽ ታ ቤኣዲስ፤ ሄሲካ ኢታ ዎዴን ባና ማዶ ጊዲ ኣሲ ጉዬ ዬጊ ዳጋሲዳ ሚሺ ኢዛዴስ ሜቶ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሎፐ ጋርሳን ዳሮ አዛንያባ ሀራባ ታኒ በአስ። ሄስካ ኢታ ዎደ ባና አሾ ግድ ምንጅዳ ሻሎ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Salope garsan daro azzanthiyaba haraba taani be7as. Hessika iita wode bana asho gidi minjida shalo, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፀሓይ በታች የሚያሳዝን ክፉ ነገር አየሁ፦ ይህም ለባለቤቱ ጕዳት የተከማቸ ሀብት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዓለም እጅግ የሚያሳዝን ክፉ ነገር ደግሞ አየሁ፤ ይኸውም ሰዎች ለክፉ ቀን ይጠቅመናል ብለው ሀብት ያከማቻሉ፤ ነገር ግን በአንድ መጥፎ አጋጣሚ ሀብታቸውን ያጡና ለልጆቻቸው የሚተላለፍ ምንም ነገር ሳይተርፋቸው ይቀራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዘሕዝን ክፉእ ነገር ረአኹ፤ ንጕድኣት መጥረዪኡ ዝተዓቘረ ሃብቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዜሕዝን መግደራ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝርኤኽዎስ፡ እቲ ንጉድኣት መጥረይኡ እተደለበ ሃብቲ እዩ። |