Ecclesiastes 5:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድቃስ ሸቃላይ፡ ሒደት ወይ ብዙሕ እንተበልዐ፡ ጥዑም እዩ። ብብዝሒ ሃብታም ግና ኣይደቅሶን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙ ወይም ጥቂት ቢበላ የአ​ገ​ል​ጋይ እን​ቅ​ልፉ ጣፋጭ ነው፤ ብል​ጽ​ግ​ናን ያበዛ ሰውን ግን ይተኛ ዘንድ የሚ​ተ​ወው የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እጅግ ወይም ጥቂት ቢበላ የሠራተኛ እንቅልፍ ጣፋጭ ነው የባለጠጋ ጥጋብ ግን እንቅልፍን ይከለክለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከፀሐይ በታች የሚያሳዝን ክፉ ነገር አየሁ፥ ራስን ለመጉዳት በባለቤቱ ዘንድ የተቀመጠ ሀብት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦሱዋ ኦያ አሳይ ጉ ምን፥ ዳሮ ምን፥ ሳሮ ገምእሹዋ ገምእሺደ አቄ፤ ሽን ዱሪ ባረ ዱረተዉ ኡባ ዎደ ኡንኤቲደ ቆፕያ ድራዉ፥ ገምእሹዋ ዪደ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Oosuwaa ootsiyaa Asay guutsa min, daro min, saro gem"ishshuwaa gem"ishiide ak'ee; shin durii bare duretetsaw ubbaa wode un"ettiide k'oppiyaa diraw, gem"ishshuwaa d'ayiide de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ooso ooththiza asi guuth miikko, daro miikko saro dhisko dhiski aqees; gido attiin dure as dureteththi dhisko diggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሶ ኦዛ ኣሲ ጉ ሚኮ፥ ዳሮ ሚኮ ሳሮ ስኮ ስኪ ኣቄስ፤ ጊዶ ኣቲን ዱሬ ኣስ ዱሬቴ ስኮ ዲጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦሶ ኦያ አስ ጉ ምን ዳሮ ምን፥ ሳሮ ስኮ ስኬስ፤ ሽን ዱረይ ባ ዱረተስ ኡባ ዎደ ኡንኤትያ ግሾ ስኮ ይድ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ooso oothiya asi guuthu min daro min, saro dhisko dhiskees; shin durey ba duretethaas ubba wode un7etiya gisho dhisko dhayidi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጥቂትም ይሁን ብዙ ቢበላ፣ የሠራተኛ እንቅልፍ ጣፋጭ ነው፤ የሀብታም ሰው ብልጽግና ግን እንቅልፍ ይነሣዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጉልበት ሥራ የሚሠራ ሰው ብዙም ሆነ ጥቂት ቢመገብ የሰላም እንቅልፍ አግኝቶ ያድራል፤ የባለ ጸጋ ሰው የሀብት ብዛት ግን ሀብቱ እንቅልፍ ይነሣዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰራሕተኛ፥ ብዙሕ ወይ ውሑድ በሊዑ ጥዑም ድቃስ ይድቅስ፤ ንሃብታም ግና ፅጋቡ ኣየደቅሶን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዓያዩ ብዙሕ ወይኒ ሒደት እንተ በልዒ፡ ጥዑም ድቃስ ይድቅስ፡ ንሃብታም ግና ጽጋቡ ኣየደቅሶን።