Ecclesiastes 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ቤት ኣምላኽ ክትከይድ ከለኻ እግርኻ ሓልው፡ ካብ መስዋእቲ ዓያሹ ምቕራብ ድማ ክትሰምዕ ፍቓደኛ ኩን። ምኽንያቱ ክፉእ ዝገብሩ ዘለዉ ኣይመስሎምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት በም​ት​ሄ​ድ​በት ጊዜ እግ​ር​ህን ጠብቅ፤ የጠ​ቢ​ባ​ን​ንም ትም​ህ​ርት ለመ​ስ​ማት ቅረብ፤ ዳግ​መ​ኛም ከሰ​ነ​ፎች ስጦታ መሥ​ዋ​ዕት አድ​ር​ገህ ከመ​ቀ​በል ተጠ​በቅ፤ እነ​ርሱ መል​ካም ለመ​ሥ​ራት ዐዋ​ቂ​ዎች አይ​ደ​ሉ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤ ለመስማት መቅረብ ከሰነፎች መሥዋዕት ይበልጣልና፤ እነርሱም ክፉ እንዲያደርጉ አያውቁምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር በሰማይ፥ አንተም በምድር ነህና በአፍህ አትቸኩል፥ ልብህም በእግዚአብሔር ፊት ቃልን ለመናገር አይቸኩል፥ ስለዚህም ቃልህ ጥቂት ትሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳ ጎልያ ገልያ ዎደ፥ ነ ገድያ አኬካደ ታንጋ። ስሳናዉ ማታ ሺቅያዌ፥ ኤያቱ ያርሹዋ ሺሽያዋፐ አ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋ ኦደ ደእያዋ ኤርክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossaa golliyaa geliyaa wode, ne gediyaa akeekaade tangga. Sisanaw mataa shiik'iyaawe, eeyyatuu yarshshuwaa shiishshiyaawaappe aad'd'ee; ayaw gooppe, unttunttu iita oosuwaa ootsiidde de'iyaawaa erikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossa Keeth gelashe ne toho shiishsha ekka; siyanaas shiiqoy eeyata yarshofe aadhdhees; ays giikko istti bantta oosoy iita gididayssa erettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳ ኬ ጌላሼ ኔ ቶሆ ሺሻ ኤካ፤ ሲያናስ ሺቆይ ኤያታ ያርሾፌ ኣስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ባንታ ኦሶይ ኢታ ጊዲዳይሳ ኤሬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ አኬካዳ ታንጋ። ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦሱዋ ኤሮና ግሾ፥ ስአናዉ ሺቆይ ኤያታ ያርሹዋፈ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossa keethi geliya wode akeekada tanga. Enti banta iita oosuwa eronna gisho, si7anaw shiiqoy eeyata yarshuwafe aadhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ እግዚአብሔር ቤት ስትሄድ እግርህን ጠብቅ። ለመስማት መቅረብ የሰነፎችን መሥዋዕት ከማቅረብ ይበልጣል፤ እነርሱ ክፉ እንደሚሠሩ አያውቁምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ እግዚአብሔር ቤት በምትገባበት ጊዜ ለአረማመድህ ጥንቃቄ አድርግ፤ እዚያ ሄዶ ደጉን ከክፉ ለይተው የማያውቁ ሞኞች ሰዎች እንደሚያደርጉት መሥዋዕት ከማቅረብ ይልቅ የምክር ቃላትን ለመስማት ዝግጁ ሆኖ መገኘት ይበልጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ቤት እግዚኣብሄር እንትትኣቱ እግርኻ ሓሉ፤ ክፉእ ከም ዝገብሩ ኣይፈልጡን እዮምሞ ኻብ መስዋእቲ ሰነፋት፥ ክትሰምዕ ምቕራብ ይሐይሽ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ቤት ኣምላኽ ክትከይድ ከሎኻ እግርኻ ሐሉ። እከይ ከም ዝገበሩ ኣየልጡን እዮም እሞ፡ ካብ ኛይ ዓያሱ መስዋእቲ ሕሩድሲ ኽትሰምዕ ምቕራብ ደአ ይሐይሽ።