Ecclesiastes 5:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ቤት ኣምላኽ ክትከይድ ከለኻ እግርኻ ሓልው፡ ካብ መስዋእቲ ዓያሹ ምቕራብ ድማ ክትሰምዕ ፍቓደኛ ኩን። ምኽንያቱ ክፉእ ዝገብሩ ዘለዉ ኣይመስሎምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ እግዚአብሔር ቤት በምትሄድበት ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤ የጠቢባንንም ትምህርት ለመስማት ቅረብ፤ ዳግመኛም ከሰነፎች ስጦታ መሥዋዕት አድርገህ ከመቀበል ተጠበቅ፤ እነርሱ መልካም ለመሥራት ዐዋቂዎች አይደሉምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ፤ ለመስማት መቅረብ ከሰነፎች መሥዋዕት ይበልጣልና፤ እነርሱም ክፉ እንዲያደርጉ አያውቁምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር በሰማይ፥ አንተም በምድር ነህና በአፍህ አትቸኩል፥ ልብህም በእግዚአብሔር ፊት ቃልን ለመናገር አይቸኩል፥ ስለዚህም ቃልህ ጥቂት ትሁን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ጎልያ ገልያ ዎደ፥ ነ ገድያ አኬካደ ታንጋ። ስሳናዉ ማታ ሺቅያዌ፥ ኤያቱ ያርሹዋ ሺሽያዋፐ አ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋ ኦደ ደእያዋ ኤርክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa golliyaa geliyaa wode, ne gediyaa akeekaade tangga. Sisanaw mataa shiik'iyaawe, eeyyatuu yarshshuwaa shiishshiyaawaappe aad'd'ee; ayaw gooppe, unttunttu iita oosuwaa ootsiidde de'iyaawaa erikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa Keeth gelashe ne toho shiishsha ekka; siyanaas shiiqoy eeyata yarshofe aadhdhees; ays giikko istti bantta oosoy iita gididayssa erettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ጌላሼ ኔ ቶሆ ሺሻ ኤካ፤ ሲያናስ ሺቆይ ኤያታ ያርሾፌ ኣስ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ባንታ ኦሶይ ኢታ ጊዲዳይሳ ኤሬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ገልያ ዎደ አኬካዳ ታንጋ። ኤንቲ ባንታ ኢታ ኦሱዋ ኤሮና ግሾ፥ ስአናዉ ሺቆይ ኤያታ ያርሹዋፈ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keethi geliya wode akeekada tanga. Enti banta iita oosuwa eronna gisho, si7anaw shiiqoy eeyata yarshuwafe aadhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እግዚአብሔር ቤት ስትሄድ እግርህን ጠብቅ። ለመስማት መቅረብ የሰነፎችን መሥዋዕት ከማቅረብ ይበልጣል፤ እነርሱ ክፉ እንደሚሠሩ አያውቁምና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ እግዚአብሔር ቤት በምትገባበት ጊዜ ለአረማመድህ ጥንቃቄ አድርግ፤ እዚያ ሄዶ ደጉን ከክፉ ለይተው የማያውቁ ሞኞች ሰዎች እንደሚያደርጉት መሥዋዕት ከማቅረብ ይልቅ የምክር ቃላትን ለመስማት ዝግጁ ሆኖ መገኘት ይበልጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ቤት እግዚኣብሄር እንትትኣቱ እግርኻ ሓሉ፤ ክፉእ ከም ዝገብሩ ኣይፈልጡን እዮምሞ ኻብ መስዋእቲ ሰነፋት፥ ክትሰምዕ ምቕራብ ይሐይሽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ቤት ኣምላኽ ክትከይድ ከሎኻ እግርኻ ሐሉ። እከይ ከም ዝገበሩ ኣየልጡን እዮም እሞ፡ ካብ ኛይ ዓያሱ መስዋእቲ ሕሩድሲ ኽትሰምዕ ምቕራብ ደአ ይሐይሽ። |