Ecclesiastes 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሻ ኣእዳዉ ዓጺፉ ስጋኡ ይበልዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰነፍ እጆቹን ኰርትሞ ይቀመጣል፥ የገዛ ሥጋውንም ይበላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰነፍ እጆቹን ኮርትሞ ይቀመጣል፤ የገዛ ሥጋውንም ይበላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አላዋቂ እጆቹን አጥፎ ይቀመጣል፥ የገዛ ሥጋውንም ይበላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ኩሽያ ጻጺደ፥ ኡት አግያ አዛላይ፥ ኮሻን ሀይቄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare kushiyaa s'aas'iide, utti aggiyaa azallay, koshaan hayk'k'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azallay ba kushe idimmi uttees; barkka bana wodhees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዛላይ ባ ኩሼ ኢዲሚ ኡቴስ፤ ባርካ ባና ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ኩሸ እድምድ ኡትያ አዛላይ ኮሻን ሀይቄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba kushe idimmidi uttiya azallay koshan hayqees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰነፍ እጁን አጣጥፎ ይቀመጣል፤ የገዛ ራሱንም ሥጋ ይበላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እጆቹን አጥፎ የሚቀመጥ ሞኝ ሰው ራሱን በራብ ይገድላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሻ ኣእዳዉ ጠሚሩ ይቕመጥ፤ ንገዛ ስጋኡውን ይበልዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሻ ኣእዳው የመሳቕል እሞ፡ ገዛእ ስጋኡ ይበልዕ። |