Ecclesiastes 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ ህዝቢ፡ ንዅሎም እቶም ቅድሜኦም ዝነበሩ እውን መወዳእታ የብሎምን። እቶም ድሕሪኡ ዝመጹ እውን ብእኡ ኣይሕጐሱን እዮም። ብሓቂ እዚ እውን ከንቱነትን መከራን መንፈስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእርሱ በፊት የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ቍጥር የላቸውም፤ በኋላ የሚመጡት ግን በእርሱ ደስ አይላቸውም። ይህ ደግሞ ከንቱ ነው፥ ነፋስንም እንደ መከተል ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእርሱ በፊት የተገዙለት ሕዝብ ሁሉ አይቈጠሩም፤ በኋላ የሚመጡት ግን በእርሱ ደስ አይላቸውም። ይህም ደግሞ ከንቱ ነፋስንም እንደ መከተል ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእርሱ በፊት የተገዙለት ሕዝብ ሁሉ ስፍር ቍጥር አልነበራቸውም፥ በኋላ የሚመጡት ግን በእርሱ ደስ አይላቸውም። ይህም ደግሞ ከንቱ፥ ነፋስንም እንደ መከተል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት ካቲ ሞድያ አሳይ ፓይዱ ባይና ጮራ ግዳናዉ ዳንዳዬ። ሽን ካዉታፐ እ ክችያ ዎደ፥ እ ኦዳባዉ ኦንነ አ ጋላተና። ሄዋ ድራዉ፥ ሀ ኡባይካ መላ፤ ጫርኩዋ ኦይቃናዉ የደርስያባ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti kaatii mooddiyaa Asay paydu bayinna c'ora gidanaw danddayee. Shin kawutaappe I kichchiyaa wode, I ootseeddabaw ooninne Aa galatenna. Hewaa diraw, ha ubbaykka mela; c'arkkuwaa oyk'k'anaw yederssiyaabaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza sinththan qooday baynda derey dees; kawoteththafe izi kichchiza wode izi ooththidayssas oonikka iza galatenna. Hessika hada; carko oykkanaas yedeththiza mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሲንን ቆዳይ ባይንዳ ዴሬይ ዴስ፤ ካዎቴፌ ኢዚ ኪቺዛ ዎዴ ኢዚ ኦዳይሳስ ኦኒካ ኢዛ ጋላቴና። ሄሲካ ሃዳ፤ ጫርኮ ኦይካናስ ዬዴዛ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ካዎይ ሃርያ አሳ ታይቦይ ዳሮ ግዳናዉ ዳንዳኤስ። ሽን ካልያ የለተይ እያ ካዎተን ኡፋይትቤና። ሄስካ ሀዳ፤ ጫርኮ ኦይካናዉ ካሎ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi kawoy haariya asaa tayboy daro gidanaw danda7ees. Shin kaalliya yeletethay iya kawotethan ufaytibeenna. Hessika hada; carko oykanaw kaalo mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፊቱ የነበረው ሕዝብ ሁሉ ቍጥር ስፍር አልነበረውም፤ ከእርሱ በኋላ የመጡት ግን በተተኪው አልተደሰቱም። ይህም ደግሞ ከንቱ፣ ነፋስንም እንደ መከተል ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሆኖ በሚያስተዳድርበት ጊዜ የሚገዛለት ሕዝብ ብዛት እጅግ ብዙ ነው፤ ከዙፋኑ ላይ በታጣ ጊዜ ግን ስላደረገው ነገር ሁሉ የሚያመሰግነው አንድ ሰው እንኳ አይገኝለትም፤ ይህም ነፋስን ለመጨበጥ እንደ መሞከር የሚቈጠር ከንቱ ነገር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንሱ ዝመርሖ ዝነበረ ህዝቢ መወዳእታ ኣይነበሮን፤ እቶም ብድሕሪኡ ዝመፁ ግና ብእኡ ኣይሕጐሱን። እዙይውን ከንቱ እዩ፤ ንንፋስ ከም ምኽታል ከዓ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንሱ ዚመርሖ ዝነበረ ህዝቢ መወዳእታ ኣይነበሮን፡ ግናኸ እቶም ብድሕሪኡ ዚመጹ ብእኡ ኣይኪሕጎሱን እዮም። እዚውን ከንቱነትን ደድሕሪ ንፋስ ምጉያይን እዩ። |