Ecclesiastes 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂውን ክልተ ብሓንሳብ እንተ ደቀሱ፡ ዋዒ ኣለዎም ማለት እዩ። ሓደ ሰብ ግን ከመይ ኢሉ እዩ በይኑ ውዑይ ክኸውን ዝኽእል? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁለቱም በአንድነት ቢተኙ ይሞቃቸዋል፤ አንድ ብቻውን ግን እንዴት ይሞቀዋል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁለቱም በአንድነት ቢተኙ ይሞቃቸዋል፤ አንድ ብቻውን ግን እንዴት ይሞቀዋል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁለቱም በአንድነት ቢተኙ ይሞቃቸዋል፥ አንድ ብቻውን ግን እንዴት ይሞቀዋል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሜጎ ዎድያን ላኡ እትፐ ግሶፐ ሆኤ፤ ሽን ባረካ ግስያ ኡራ ሀቃፐ ሆአናዉ ዳንዳዪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Meego wodiyaan laa"uu ittippe gisooppe ho"ee; shin barekka gisiyaa uraa hak'appe ho"anaw danddayii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7ay issife ichchiko ho7ees; gido attiin barkka ichchidaade waani ho7ana dandayzee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኣይ ኢሲፌ ኢቺኮ ሆኤስ፤ ጊዶ ኣቲን ባርካ ኢቺዳዴ ዋኒ ሆኣና ዳንዳይዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምአይ እስፈ ዝንእኮ ሆኤስ፤ ሽን ባርካ ዝንእያ ኡራ ዋንድ ሆአናዉ ዳንዳኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7ay issife zin7iko ho77ees; shin barka zin7iya uraa waanidi ho77anaw danda7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ሁለቱ አብረው ቢተኙ ይሞቃቸዋል፤ ነገር ግን አንዱ ብቻውን እንዴት ሊሞቀው ይችላል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱ አብረው ቢተኙ ይሞቃቸዋል፤ ብቻውን የሚተኛ ሰው ግን እንዴት ሊሞቀው ይችላል? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምኡ ኸዓ ኽልቲኦም ብሓደ እንተ ደቀሱ፥ ይማወቑ፤ ሓደ በይኑ እንተ ደቀሰ ግና፥ ከመይ ኢሉ ይመውቕ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምኡ ኸአ ክልተ ብሓደ እንተ ደቀሱ፡ ይማሙቑ፡ ሓደ በይኑ ግና ከመይ ኢሉ ይመውቕ፡ |