Ecclesiastes 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ ወደቑ፡ ሓደ ንመጻምድቱ የልዕሎ። እንተወደቐ ግና ወይልኡ በይኑ፤ ምኽንያቱ ካልእ ዝሕግዞ ሰብ የብሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንዱ ቢወድቅ ሁለተኛው ያነሣዋልና፥ አንድ ብቻውን ሆኖ በወደቀ ጊዜ ግን የሚያነሣው ሁለተኛ የለውምና ወዮለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቢወድቁ አንዱ ሁለተኛውን ያነሣዋልና፤ አንዱ ብቻውን ሆኖ በወደቀ ጊዜ ግን የሚያነሣው ሁለተኛ የለውምና ወዮለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቢወድቁ አንዱ ሁለተኛውን ያነሣዋልና፥ አንዱ ብቻውን ሆኖ በወደቀ ጊዜ ግን የሚያነሣው ሁለተኛ የለውምና ወዮለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ፥ ላኡዋፐ እቱ ኩንዶፐ እቱ ደን፤ ሽን ባረካ ደእያ ኡራይ ኩንዶፐነ አ ደንያዌ ባይና ድራዉ፥ አዉ አየ አና! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay, laa"uwaappe ittuu kunddooppe ittuu dentsee; shin barekka de'iyaa uray kunddooppenne Aa dentsiyaawe bayinna diraw, aw aayye ana! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse nam7aafe issoy kundiko issoy denththees; gido attiin kundiko denththiza laggey bayndaadey ay mala qadheththizee! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ናምኣፌ ኢሶይ ኩንዲኮ ኢሶይ ዴንስ፤ ጊዶ ኣቲን ኩንዲኮ ዴንዛ ላጌይ ባይንዳዴይ ኣይ ማላ ቃዜ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኣፈ እሶይ ኩንድኮ እሶይ ደንስ፤ ሽን ባርካ ደእያ ኡራይ ኩንድኮ እያ ደንይ ባይና ግሾ እያ አየ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7aafe issoy kundiko issoy denthees; shin barka de7iya uray kundiko iya denthey bayna gisho iya ayye! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዱ ቢወድቅ፣ ባልንጀራው ደግፎ ያነሣዋል። ቢወድቅ የሚያነሣው ረዳት የሌለው ግን፣ እንዴት አሳዛኝ ነው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሁለቱ አንዱ ቢወድቅ ሌላው ያነሣዋል፤ ብቻውን የሆነ ሰው ቢወድቅ እንኳ የሚያነሣው ረዳት ስለሌለው ወዮለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ኻብኣቶም እንተ ወደቐ እቲ ሓደ ኸተስኦ ይኽእል፤ ሓደ በይኑ እንተ ኾይኑ ግና፥ እንተ ወደቐ ዘተስኦ የብሉን እሞ፥ ወይለኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጻዕሮም ጽቡቕ ጻማ ስለ ዘለዎም፡ እንተ ወደቑ፡ እቲ ሓደ ንብጻዩ የተንስኦ እዩ እሞ፡ ካብ ሓደስ ክልተ ምኳን ይሃይሽ። እቲ በይኑ ዘሎ ግና እንተ ወደቐ፡ ዜተንስኦ የብሉን እዩ እሞ፡ ወይለኡ። |