Ecclesiastes 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ተመሊሰ ነቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚፍጸም ኵሉ ጸበባታት ረኣኹ። ብወገን ጨቆንቶም ድማ ሓይሊ ነበረ፤ መጸናንዒ ግና ኣይነበሮምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ተመለስሁ፥ ከፀሓይ በታችም የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፤ እነሆም፥ የተገፉት ሰዎች እንባ ነበረ፤ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፤ በሚገፉአቸውም እጅ ኀይል ነበረ። እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ተመለስሁ፥ ከፀሐይ በታችም የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፤ እነሆም፥ የተገፉት ሰዎች እንባ ነበረ፤ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፤ በሚገፉአቸውም እጅ ኃይል ነበረ፥ እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ተመለስሁ፥ ከፀሐይ በታችም የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፥ እነሆም፥ የተገፉት ሰዎች እንባ፥ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፥ በሚገፉአቸውም እጅ ኃይል ነበረ፥ እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቃይካ፥ ሳሉዋ ጉፋንን አሳይ አሳ አያ ኬሻ ናቂንቶነ ጼላድ። ናቀቴዳዋንቱ ባረንታ ምንያዋ ዪደ ዬኪኖ። ናቂያዋንቶ ዎልቃማ ማታይ ደእያዋፐ አትና፥ ናቀትያዋንታ ማድያዌ ኦንነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani k'aykka, saluwaa gufantsan Asay asaa ayaa keeshshaa naak'k'inttonne s'eellaad. Naak'etteeddawanttu barentta mintsetsiyaawaa d'ayiide yeekkiino. Naak'k'iyaawanttoo wolk'k'aama maatay de'iyaawaappe attina, naak'ettiyaawantta maaddiyaawe ooninne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani qasseka salo gufanththon diza qoho ubbaa be7adissinne akeekadis; qohettidayta afunth be7adis; istta minththeththiza asikka deenna; wolqqay istta qohiza asata kushen dees; istta minththeththiza asikka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቃሴካ ሳሎ ጉፋንን ዲዛ ቆሆ ኡባ ቤኣዲሲኔ ኣኬካዲስ፤ ቆሄቲዳይታ ኣፉን ቤኣዲስ፤ ኢስታ ሚንዛ ኣሲካ ዴና፤ ዎልቃይ ኢስታ ቆሂዛ ኣሳታ ኩሼን ዴስ፤ ኢስታ ሚንዛ ኣሲካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ዛራዳ፥ ሳሎፐ ጋርሳን አይ መላ ናቆይ ደእያኮ በአስ። ናቀተይሳት ምን ይድ ዬኮሶና። ናቀይሳታ ኩሸን ማት ደእያ ግሾ ናቀተይሳታ ማደይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani zaarada, salope garsan ay mela naaqoy de7iyako be7as. Naaqeteysati minthetho dhayidi yeekosona. Naaqeyisata kushen maati de7iya gisho naaqeteyisata maaddey baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ገና ከፀሓይ በታች የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፤ አስተዋልሁም፤ የተገፉትን ሰዎች እንባ ተመለከትሁ፤ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፤ ኀይል በሚገፏቸው ሰዎች እጅ ነበረ፤ የሚያጽናናቸውም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም በዓለም ያለውን የፍርድ መጓደልና ግፍ ተመለከትኩ፤ የተገፉ ጭቊኖች የሚያጽናናቸው አጥተው ያለቅሱ ነበር፤ የፈላጭ ቈራጭነት ሥልጣን በገዢዎቻቸው እጅ ስለ ሆነ የሚረዳቸው አላገኙም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሰ ኸዓ ነቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝግበር ኵሉ ግፍዒ ተመልከትኩ። እንሆ፥ ንብዓት እቶም ግፉዓት ረአኹ። ዘፀናንዖምውን ኣይነበረን፤ ኣብ ኢድ እቶም ገፋዕቶም ሓይሊ ነበረ፤ ንኣኣቶም ግና ዘፀናንዖም ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸአ ተመሊሰ ነቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዘብለ ግፍዒ ተመልክትኩ፡ እንሆ ኸአ፡ ንብዓት እቶም ግፉዓት ርኤኹ፡ ኣጆኹም፡ ዚብሎምውን ኣይነበሮምን፡ ካብ ኢድ እቶም ገፋዕቶም ዓመጻ ወጸ፡ ኣጆኹም፡ ዚብሎም ከአ ኣይነበሮምን። |