Ecclesiastes 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንደቂ ሰብ ዚወርድ ኣብ ኣራዊት እዩ ዚወርድ። ሓደ እኳ ይወርዶም፡ ከምቲ ሓደ ዝመውት፡ እቲ ካልእውን ከምኡ ይመውት። እወ ኩሎም ሓንቲ ትንፋስ ኣለዎም፤ ኵሉ ከንቱ እዩ እሞ፡ ሰብ ኣብ ልዕሊ እንስሳ ቐዳምነት የብሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰው ልጆች ሞት አለባቸው፥ ለእንስሳም ሞት አለባቸው፤ አንድ ሞት አለባቸው፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፤ ለሁሉም አንድ እስትንፋስ አላቸው፥ ሰው ከእንስሳ ብልጫው ምንድን ነው? ሁሉም ከንቱ ነውና ምንም የለውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው፤ ድርሻቸውም ትክክል ነው፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፤ የሁሉም እስትንፋስ አንድ ነው፤ ሁሉም ከንቱ ነውና ሰው ከእንስሳ ብልጫ የለውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው፥ አንድ ዓይነት መጨረሻ ይገጥማቸዋል፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፥ የሁሉም እስትንፋስ አንድ ነው፥ ሁሉም ከንቱ ነውና ሰው ከእንስሳ ብልጫ የለውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ አሳ ግድና፥ ዶአቱዋ ግድናካ፥ ኡንቱንቱ ካጫይ እቱዋ፤ እቱ ሀይቂያዋዳን፥ የንኩካ ሀይቄ። ቃይ ላኡካ እት ጫርኩዋ ሸምፒኖ፤ ሄዋ ድራዉ፥ አሳቱካ ዶአቱዋፐ ኬክክኖ፤ ሄዌካ መላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, asaa gidina, do'atuwaa gidinakka, unttunttu kaac'ay ittuwaa; ittuu hayk'k'iyaawaadan, yenkkuukka hayk'k'ee. K'ay laa"uukka itti c'arkkuwaa shemppiino; hewaa diraw, asatuukka do'atuwaappe keekkikkino; hewekka mela. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asa qaadaykka meheyssa mala; nam7aa qaadaykka issino; issoy hayqqiza mala hankkoyssika hayqqees; nam7aaska issi qommo peenoy dees; hessa gishshas izi meheppe dummatenna; hessika hada. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳ ቃዳይካ ሜሄይሳ ማላ፤ ናምኣ ቃዳይካ ኢሲኖ፤ ኢሶይ ሃይቂዛ ማላ ሃንኮይሲካ ሃይቄስ፤ ናምኣስካ ኢሲ ቆሞ ፔኖይ ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ሜሄፔ ዱማቴና፤ ሄሲካ ሃዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሰ ግድን፥ ዶአ ግድን፥ ኤንታ ቃዳይ እስኖ፤ እሶይ ሀይቀይሳዳ፥ ሀንኮይካ ሀይቄስ። ናምአይ እስ ጫርኮ ሸምፖሶና፤ ሄሳ ግሾ፥ አስ ዶአፐ ዱማተና፤ ሄስካ ሀዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ase gidin, do7a gidin, enta qaaday issino; issoy hayqeysada, hankoyka hayqees. Nam7ay issi carko shempoosona; hessa gisho, asi do7ape dummatenna; hessika hada. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰው ዕድል ፈንታ እንደ እንስሳት ነው፤ ሁለቱም ዕጣ ፈንታቸው አንድ ነው፤ አንዱ እንደሚሞት፣ ሌላውም እንዲሁ ይሞታል። ሁሉ አንድ ዐይነት እስትንፋስ አላቸው፤ ሰውም ከእንስሳ ብልጫ የለውም፤ ሁሉም ከንቱ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእርግጥም የሰው ልጆችና የእንስሶች ዕድል ፈንታቸው አንድ ዐይነት ነው፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፤ የሁለቱም የተፈጥሮ እስትንፋስ አንድ ዐይነት ነው፤ ታዲያ ሁለቱም ከንቱ ስለ ሆኑ ሰው ከእንስሳ አይሻልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕድል ደቂ ሰብን እንስሳን ሓደ እዩ፤ ብፅሒቶምውን ማዕረ እዩ፤ እቲ ሓደ ኸም ዝመውት እቲ ኻሊእውን ይመውት፤ ናይ ኵሎም እስትንፋስ ሓደ እዩ። ኵሉ ኸንቱ እዩሞ፥ ሰብ ካብ እንስሳ ኣይበልፅን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጽሒት ደቂ ሰብሲ ኸምቲ ናይ እንስሳ እዩ እሞ፡ ሐደ እዩ ብዝሒቶም ከምቲ እዚኣቶም ዚሞቱ እቲኣቶም ከአ ይሞቱ፡ ንኹሎም ሓንቲ እስትንፋስ ኣላቶም። ኩሉ ኸንቱነት እዩ እሞ፡ ሰብሲ ኻብ እንስሳ ብልጫ የብሉን። |