Ecclesiastes 3:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ኵነታት ደቂ ሰብ፡ ኣምላኽ ኪገልጾም ከም ዚኽእልን ንባዕሎም እንስሳ ኸም ዝዀኑ ኺርእዩ ኸም ዚኽእሉን ብልበይ በልኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ በልቤ ስለ ሰው ልጆች ነገር፥ “እንደ እንስሳ መሆናቸውን ያሳይ ዘንድ እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ በልቤ ስለ ሰው ልጆች። እንደ እንስሳ መሆናቸውን እንዲያዩ እግዚአብሔር ይፈትናቸዋል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በልቤ ስለ ሰው ልጆች፦ እንደ እንስሳ መሆናቸውን እንዲያዩ እግዚአብሔር ይፈትናቸዋል አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታን ታ ዎዛናን፥ “አሳይ ዶአቱዋፐ ኬከናዌ ኡንቱንታ በሳናዉ፥ ጾሳይ ኡንቱንታ ፓጬ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay taani ta wozanaan, «Asay do'atuwaappe keekennawe unttuntta bessanaw, S'oossay unttuntta paac'c'ee» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse tani ta wozinan, «Asi mehe mala gididayssa istti erana mala Xoossi paaccees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ታኒ ታ ዎዚናን፥ «ኣሲ ሜሄ ማላ ጊዲዳይሳ ኢስቲ ኤራና ማላ ጾሲ ፓጬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታኮ፥ “አስ ዶአፐ ዱማቶናይሳ ኤንቲ አኬካና መላ ፆሳይ ኤንታ ፓጬስ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani taako, “Asi do7ape duumatonaysa enti akeekana mela Xoossay enta paacees” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም ብዬ አሰብሁ፤ “ሰዎች፣ እንደ እንስሳት መሆናቸውን ያዩ ዘንድ እግዚአብሔር ይፈትናቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደገናም “የሰው ልጆች ከእንስሶች ምንም የማይሻሉ መሆናቸውን እንዲረዱ፥ እግዚአብሔር ይፈትናቸዋል” ብዬ አሰብኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነውን ብልበይ “ደቂ ሰባት ከም እንስሳ ምዃኖም ምእንቲ ኽሪኡ እግዚኣብሄር ይፍትኖም እዩ” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነውን ብልበይ፡ ኣምላኽ ምእንቲ ኺዕዘቦም፡ እንስሳ ምዃኖም ከአ ባዕላቶም ኪርእዩስ፡ ብዛዕባ ደቂ ሰብ እዚ ኾነ፡ በልኩ። |