Ecclesiastes 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብልበይ ከምዚ በልኩ፦ ኣምላኽ ንጻድቃንን ንረሲኣንን ኪፈርዶም እዩ፣ ከመይሲ፡ ንዅሉ ዕላማን ንዅሉ ግብሪን ግዜ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም በልቤ፥ “በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቁና በኀጢአተኛው ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም በልቤ። በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም በልቤ፦ ለማንኛውም ነገርና ለማንኛውም ሥራ ጊዜ አለውና በጻድቅና በክፉ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ዎዛናን፥ “ጾሳይ ጽሉዋነ ኢታ ላኡዋካ ፕርዳዉ ሺሻና፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ አላለ ኡባዉነ ኦሱዋ ኡባዉ ዎድያ ኬር ዎዳ” ያጋደ ቆፓድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta wozanaan, «S'oossay s'illuwaanne iitaa laa"uwaakka pirddaw shiishshana; ayaw gooppe, S'oossay allaalle ubbawunne oosuwaa ubbaw wodiyaa keeri wotseedda» yaagaade k'oppaaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka ta wozinan, «Ubbaa yo7ossinne oosos wodey diza gishshas Xoossi xillozanne wordanchchaza pirdas shiishshana» gaada qoppadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ ታ ዎዚናን፥ «ኡባ ዮኦሲኔ ኦሶስ ዎዴይ ዲዛ ጊሻስ ጾሲ ጺሎዛኔ ዎርዳንቻዛ ፒርዳስ ሺሻና» ጋዳ ቆፓዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ዎዛናን፥ “ፆሳይ ፅሉዋነ ዎርዱዋ ናምኣካ ፕርዳስ ሺሻና፤ ፆሳይ ሀንዳባ ኡባስነ ኦሶ ኡባስ ዎደ ቃንፅ ዎስ” ያጋዳ ቆፓስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta wozanan, “Xoossay xilluwanne worduwa nam7aaka pirdas shiishana; Xoossay hanidaba ubbaasinne ooso ubbaas wode qanxi wothis” yaagada qopas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም በልቤ፣ “ለማንኛውም ድርጊት፣ ለማንኛውም ተግባር ጊዜ ስላለው፣ እግዚአብሔር ጻድቁንና ኀጢአተኛውን ወደ ፍርድ ያመጣቸዋል” ብዬ አሰብሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “ሁሉ ነገር የሚፈጸምበት ጊዜ ስላለው እግዚአብሔር በዐመፀኞችም ሆነ በቅኖች ላይ ይፈርዳል” ብዬ አሰብኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ብልበይ “ኵሉ ነገርን ኵሉ ተግባርን ገጊዜኡ ኣለዎ እሞ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ፃድቕን ነቲ ኽፉእን ክፈርዶም እዩ” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ብልበይ ንኹሉ ነገርን ንኹሉ ተግባርን ኣብኡ ጊዜ ተመዲብዎ እዩ እሞ፡ ኣምላኽ ነቲ ጻድቕን ነቲ ረሲእንሲ ኪፈርዶም እዩ፡ በልኩ። |