Ecclesiastes 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብልበይ ከምዚ በልኩ፦ ኣምላኽ ንጻድቃንን ንረሲኣንን ኪፈርዶም እዩ፣ ከመይሲ፡ ንዅሉ ዕላማን ንዅሉ ግብሪን ግዜ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም በልቤ፥ “በዚያ ለነ​ገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለ​ውና በጻ​ድ​ቁና በኀ​ጢ​አ​ተ​ኛው ላይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይፈ​ር​ዳል” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም በልቤ። በዚያ ለነገር ሁሉና ለሥራ ሁሉ ጊዜ አለውና በጻድቅና በኃጢአተኛ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም በልቤ፦ ለማንኛውም ነገርና ለማንኛውም ሥራ ጊዜ አለውና በጻድቅና በክፉ ላይ እግዚአብሔር ይፈርዳል አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ዎዛናን፥ “ጾሳይ ጽሉዋነ ኢታ ላኡዋካ ፕርዳዉ ሺሻና፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ አላለ ኡባዉነ ኦሱዋ ኡባዉ ዎድያ ኬር ዎዳ” ያጋደ ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta wozanaan, «S'oossay s'illuwaanne iitaa laa"uwaakka pirddaw shiishshana; ayaw gooppe, S'oossay allaalle ubbawunne oosuwaa ubbaw wodiyaa keeri wotseedda» yaagaade k'oppaaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tanikka ta wozinan, «Ubbaa yo7ossinne oosos wodey diza gishshas Xoossi xillozanne wordanchchaza pirdas shiishshana» gaada qoppadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒካ ታ ዎዚናን፥ «ኡባ ዮኦሲኔ ኦሶስ ዎዴይ ዲዛ ጊሻስ ጾሲ ጺሎዛኔ ዎርዳንቻዛ ፒርዳስ ሺሻና» ጋዳ ቆፓዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ዎዛናን፥ “ፆሳይ ፅሉዋነ ዎርዱዋ ናምኣካ ፕርዳስ ሺሻና፤ ፆሳይ ሀንዳባ ኡባስነ ኦሶ ኡባስ ዎደ ቃንፅ ዎስ” ያጋዳ ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta wozanan, “Xoossay xilluwanne worduwa nam7aaka pirdas shiishana; Xoossay hanidaba ubbaasinne ooso ubbaas wode qanxi wothis” yaagada qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም በልቤ፣ “ለማንኛውም ድርጊት፣ ለማንኛውም ተግባር ጊዜ ስላለው፣ እግዚአብሔር ጻድቁንና ኀጢአተኛውን ወደ ፍርድ ያመጣቸዋል” ብዬ አሰብሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “ሁሉ ነገር የሚፈጸምበት ጊዜ ስላለው እግዚአብሔር በዐመፀኞችም ሆነ በቅኖች ላይ ይፈርዳል” ብዬ አሰብኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ብልበይ “ኵሉ ነገርን ኵሉ ተግባርን ገጊዜኡ ኣለዎ እሞ፥ እግዚኣብሄር ነቲ ፃድቕን ነቲ ኽፉእን ክፈርዶም እዩ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ብልበይ ንኹሉ ነገርን ንኹሉ ተግባርን ኣብኡ ጊዜ ተመዲብዎ እዩ እሞ፡ ኣምላኽ ነቲ ጻድቕን ነቲ ረሲእንሲ ኪፈርዶም እዩ፡ በልኩ።