Ecclesiastes 3:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ዝገብሮ ዘበለ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ። ናብኡ ክመጽእ ዝኽእልን ካብኡ ዝውሰድ ነገርን የለን፤ እግዚኣብሔር ድማ ህዝቢ ምእንቲ ክፈርሖ ከምዚ ይገብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘለዓለም እንዲኖር ዐወቅሁ፤ በእነርሱም ላይ መጨመር ከእነርሱም ማጕደል አይቻልም፤ እግዚአብሔርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንዲኖር አወቅሁ፤ ሊጨመርበት ወይም ከእርሱ ሊጐድል አይቻልም፤ እግዚአብሔርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር የሚያደርገው ሁሉ ለዘለዓለም እንደሚኖር አወቅሁ፥ ምንም የሚጨመርበት ወይም የሚቀነስለት የለም፥ እግዚአብሔርም ሰዎች ይፈሩ ዘንድ አደረገ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኦዳዌ ኡባይ መናዉ ደእያዋ ግድያዋ ታን ኤራድ፤ እ ኦዳዋ ቦላን ጉጃናዉ ዎይ አፐ ሃ ጉናዉ ዳንዳየተና። ጾሳይ ሄዋ ኦዳዌ፥ አሳይ ባረዉ ያዪደ ቦንቻናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay ootseeddawe ubbay med'inaw de'iyaawaa gidiyaawaa taani eraad; I ootseeddawaa bollan gujjanaw woy aappe haa guutsanaw danddayettenna. S'oossay hewaa ootseeddawe, Asay barew yayyiide bonchchanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ooththidayssi ubbay mernaas de7anayssa ta erays; izi ooththidayssa bolla gujjanaas woykko izappe guuththanaas dandayettenna. Xoossi hessa ooththiday asay iza bonchchana malassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳይ ኦዳይሲ ኡባይ ሜርናስ ዴኣናይሳ ታ ኤራይስ፤ ኢዚ ኦዳይሳ ቦላ ጉጃናስ ዎይኮ ኢዛፔ ጉናስ ዳንዳዬቴና። ጾሲ ሄሳ ኦዳይ ኣሳይ ኢዛ ቦንቻና ማላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኦዳባ ኡባይ መርናዉ ደኤይሳ ታኒ ኤራስ፤ እ ኦዳባ ቦላ ጉጃናዉ ዎይኮ እያፐ ደንናዉ ኦደስካ ዳንዳኤተና። ፆሲ ሄሳ ኦይ፥ አስ እያ ያይድ ቦንቻና መላሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay oothidaba ubbay merinaw de7eysa taani eras; I oothidaba bolla gujanaw woyko iyape denthanaw oodesika danda7etenna. Xoossi hessa oothey, asi iya yayyidi bonchana melasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ ምንም አይጨመርም፤ ከእርሱም ምንም አይቀነስም፤ ሰዎች ያከብሩት ዘንድ ይህን አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የሠራው ነገር ሁሉ ዘለዓለማዊነት እንዳለው ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ የሚጨመርበት ወይም ከእርሱ የሚቀነስ ነገር የለም፤ እግዚአብሔር ይህን ያደረገው ሰዎች እርሱን እንዲፈሩት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ፤ ክውሰኾ ኾነ ኽንከዮ ኣይከኣልን እዩ። እግዚኣብሄር ከዓ፥ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኽፈርሑ ኸምዙይ ገበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ዝገበሮ ኹሉ ንሓዋሩ ኸም ዚነብር እፈልጥ አሎኹ። ኪውሰኾ ኣይከአልን፡ ኪንከዮ ኣይከአልን፡ ኣምላክ ከአ፡ ሰብ ምእንቲ ኺፈርህዎ፡ ከምዚ ገበሮ። |