Ecclesiastes 3:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ዝገብሮ ዘበለ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ። ናብኡ ክመጽእ ዝኽእልን ካብኡ ዝውሰድ ነገርን የለን፤ እግዚኣብሔር ድማ ህዝቢ ምእንቲ ክፈርሖ ከምዚ ይገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያደ​ረ​ገው ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እን​ዲ​ኖር ዐወ​ቅሁ፤ በእ​ነ​ር​ሱም ላይ መጨ​መር ከእ​ነ​ር​ሱም ማጕ​ደል አይ​ቻ​ልም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንዲኖር አወቅሁ፤ ሊጨመርበት ወይም ከእርሱ ሊጐድል አይቻልም፤ እግዚአብሔርም በፊቱ ይፈሩ ዘንድ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔር የሚያደርገው ሁሉ ለዘለዓለም እንደሚኖር አወቅሁ፥ ምንም የሚጨመርበት ወይም የሚቀነስለት የለም፥ እግዚአብሔርም ሰዎች ይፈሩ ዘንድ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ኦዳዌ ኡባይ መናዉ ደእያዋ ግድያዋ ታን ኤራድ፤ እ ኦዳዋ ቦላን ጉጃናዉ ዎይ አፐ ሃ ጉናዉ ዳንዳየተና። ጾሳይ ሄዋ ኦዳዌ፥ አሳይ ባረዉ ያዪደ ቦንቻናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay ootseeddawe ubbay med'inaw de'iyaawaa gidiyaawaa taani eraad; I ootseeddawaa bollan gujjanaw woy aappe haa guutsanaw danddayettenna. S'oossay hewaa ootseeddawe, Asay barew yayyiide bonchchanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossay ooththidayssi ubbay mernaas de7anayssa ta erays; izi ooththidayssa bolla gujjanaas woykko izappe guuththanaas dandayettenna. Xoossi hessa ooththiday asay iza bonchchana malassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሳይ ኦዳይሲ ኡባይ ሜርናስ ዴኣናይሳ ታ ኤራይስ፤ ኢዚ ኦዳይሳ ቦላ ጉጃናስ ዎይኮ ኢዛፔ ጉናስ ዳንዳዬቴና። ጾሲ ሄሳ ኦዳይ ኣሳይ ኢዛ ቦንቻና ማላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ኦዳባ ኡባይ መርናዉ ደኤይሳ ታኒ ኤራስ፤ እ ኦዳባ ቦላ ጉጃናዉ ዎይኮ እያፐ ደንናዉ ኦደስካ ዳንዳኤተና። ፆሲ ሄሳ ኦይ፥ አስ እያ ያይድ ቦንቻና መላሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay oothidaba ubbay merinaw de7eysa taani eras; I oothidaba bolla gujanaw woyko iyape denthanaw oodesika danda7etenna. Xoossi hessa oothey, asi iya yayyidi bonchana melasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ያደረገው ሁሉ ለዘላለም እንደሚኖር ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ ምንም አይጨመርም፤ ከእርሱም ምንም አይቀነስም፤ ሰዎች ያከብሩት ዘንድ ይህን አደረገ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የሠራው ነገር ሁሉ ዘለዓለማዊነት እንዳለው ዐውቃለሁ፤ በእርሱ ላይ የሚጨመርበት ወይም ከእርሱ የሚቀነስ ነገር የለም፤ እግዚአብሔር ይህን ያደረገው ሰዎች እርሱን እንዲፈሩት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እግዚኣብሄር ዝገበሮ ንዘለኣለም ከም ዝነብር እፈልጥ እየ፤ ክውሰኾ ኾነ ኽንከዮ ኣይከኣልን እዩ። እግዚኣብሄር ከዓ፥ ሰባት ኣብ ቅድሚኡ ምእንቲ ኽፈርሑ ኸምዙይ ገበሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ዝገበሮ ኹሉ ንሓዋሩ ኸም ዚነብር እፈልጥ አሎኹ። ኪውሰኾ ኣይከአልን፡ ኪንከዮ ኣይከአልን፡ ኣምላክ ከአ፡ ሰብ ምእንቲ ኺፈርህዎ፡ ከምዚ ገበሮ።