Ecclesiastes 3:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ድማ ነፍሲ ወከፍ ሰብ ክበልዕን ክሰትንን ካብ ኩሉ ጻዕሩ ጽቡቕ ጌሩ ከስተማቕርን፡ እዚ ውህበት ኣምላኽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም ሰው ሁሉ ይበ​ላና ይጠጣ ዘንድ በድ​ካ​ሙም ሁሉ መል​ካ​ምን ያይ ዘንድ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስጦታ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ በድካሙም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም የእግዚአብሔር ስጦታ ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ በድካሙም ሁሉ ደስ ይለው ዘንድ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ፥ አሳዉ አዉ አ ዳቡራዉ ዋጋ ግድያዌ ሙሳንነ ኡሻን ባረና ናሸችያዋ፤ ሄዌካ አዉ ጾሳፐ እመቴዳ እሞታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay, asaw aw Aa daaburaw waaga gidiyaawe muussaaninne ushshan barena nashechchiyaawaa; hewekka aw S'oossaappe imetteedda imotaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse asas izas iza daaburaas waaga gidizay miidinne uyidi bana ufayssizayssa; hessika izas Xoossafe imettida imota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኣሳስ ኢዛስ ኢዛ ዳቡራስ ዋጋ ጊዲዛይ ሚዲኔ ኡዪዲ ባና ኡፋይሲዛይሳ፤ ሄሲካ ኢዛስ ጾሳፌ ኢሜቲዳ ኢሞታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ፥ አሳስ ኦ ዳቡርድ ደምያ ዳቡራስ ጋተይ፥ ምድነ ኡይድ ኡፋይተይስ ፆሳፈ እያዉ እመትዳ እሞታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi, asas oothi daaburidi demmiya daaburas gatey, midinne uyidi ufayteysi Xoossaafe iyaw imetida imota.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው ሁሉ ይበላና ይጠጣ ዘንድ፣ በሚደክምበትም ሁሉ ርካታን ያገኝ ዘንድ ይህ የእግዚአብሔር ችሮታ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰው ጥሮ ግሮ ባገኘው የድካም ዋጋ በልቶና ጠጥቶ መደሰት የእግዚአብሔር ስጦታ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ኵሉ ሰብ ኽበልዕን ክሰትን፥ ብዅሉ ፍረ ፃዕሩ ኽሕጐስን እዙይውን ውህብቶ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበአርሲ ሰብ እንተ በልዔን እንተ ሰተየን፡ ብኹሉ ጻዕሩ ጽቡቕ እንተ ረአየን፡ እዚውን ውህበት ኣምላኽ እዩ።