Ecclesiastes 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ ብግዜኡ ኣጸበቐ። ንዓለም ኣብ ልቦም ኣእትዩዋ፣ ኣምላኽ ካብ መጀመርታ ክሳብ መወዳእታ ዝገብሮ ዘሎ ስራሕ ሓደ እኳ ከይፈልጥ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራው ሥራ ሁሉ በጊዜው መልካም ነው፤ እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘለዓለምነትን በልቡ ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለማዊነትን በልቡ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ኡባባ አ ዎድያን ዎድያን ሎይደ ኦዳ። ጾሳይ አሳ ዎዛናን መናተ ኦዳ፤ ሄዋ ግዶፐነ፥ ጾሳይ ኦዳዋ ኡባ ኮይሩዋፐ ዉርሰይ ጋካናዉ፥ አሳይ ዉርሲደ ኤራናዉ ዳንዳየና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay ubbabaa Aa wodiyaan wodiyaan loytsiide ootseedda. S'oossay asaa wozanaan med'inatetsaa ootseedda; hewaa gidooppenne, S'oossay ootseeddawaa ubbaa koyiruwaappe wurssetsay gakkanaw, Asay wurssiide eranaw danddayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa miish iza woden woden lo7eththidi ooththides. Xoossi asaa wozinan mernateth woththides; gidikkoka Xoossi ooththidayssa ubbaa koyroppe wurseth gakkanaas asi ubbaa eranaas dandayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሚሽ ኢዛ ዎዴን ዎዴን ሎኤዲ ኦዴስ። ጾሲ ኣሳ ዎዚናን ሜርናቴ ዎዴስ፤ ጊዲኮካ ጾሲ ኦዳይሳ ኡባ ኮይሮፔ ዉርሴ ጋካናስ ኣሲ ኡባ ኤራናስ ዳንዳዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኡባባ እያ ዎድያን ዎድያን ሎይድ ኦስ። ፆሳይ አሳ ዎዛናን መርናተ ዎስ፤ ግድኮካ፥ ፆሳይ ኦዳባ ኡባ ኮይሮፐ ዉርሰ ጋካናዉ፥ አስ ኩመ ኤራናዉ ዳንዳኤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ubbaba iya wodiyan wodiyan loythidi oothis. Xoossay asa wozanan merinatethi wothis; gidikoka, Xoossay oothidaba ubbaa koyrope wursethi gakanaw, asi kumethi eranaw danda7enna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉንም ነገር በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ በሰዎችም ልብ ዘላለማዊነትን አኖረ፤ ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያደረገውን ማወቅ አይችሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለእያንዳንዱ ነገር ጊዜ በመወሰን ሁሉን ነገር ውብ አድርጎ ሠርቶታል፤ ዘለዓለማዊነትንም በሰው ልቡና አሳድሮአል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሚሠራውን ሁሉ እስከ መጨረሻ ያውቅ ዘንድ ለሰው የተሰጠው ዕውቀት ሙሉ አይደለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሉ ብእዋኑ ፅቡቕ ገይሩ ሰርሖ። እግዚኣብሄር ነቲ ኻብ መጀመርታ ኽሳዕ መወዳእታ ዝገበሮ ግብሪ፥ ሰብ መርሚሩ ኸይረኽቦ ዘለኣለማዊነት ኣብ ልቢ ሰብ ኣሕደረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኹሉ በቢጊዜኡ ጽቡቕ ገበሮ። ሰብ ነቲ ኣምላኽ ካብ መጀመርታ ኽሳዕ መወዳእታ ዝገበሮ ግብሪ ምስትውዓሉ እኳ ስኢኑ ኽነሱስ፡ ኣምላኽ ንዘለአለምነት ኣብ ልቢ ሰብ ኣንበሮ። |