Ecclesiastes 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ካብ ኵሉ ጻዕሩን ካብቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝደኸመሉ ጭንቀት ልቡን እንታይ ረኺቡ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፀሐይ በታች በደከመበት ድካምና በልቡ ዐሳብ ሁሉ ለሰው አይሆንለትምና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፀሐይ በታች በደከመበት ድካም ሁሉና በልቡ አሳብ የሰው ጥቅም ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፀሐይ በታች በደከመበት ድካም ሁሉና በልቡ መጨነቅ የሰው ልጅ ምን ጥቅም ያገኛል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ሳሉዋ ጉፋንን አሳይ ሎይ ዳቡሪደ ኦዳዋፐ ኡባፐ አያ ጎኣ ደሜዴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, saluwaa gufantsan Asay loytsi daaburiide ootseeddawaappe ubbaappe ayaa go"aa demmeeddee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas salo gufanththon asi keehi dafettikonne daaburkko izas ay wodhey dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሳሎ ጉፋንን ኣሲ ኬሂ ዳፌቲኮኔ ዳቡርኮ ኢዛስ ኣይ ዎይ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ሳሎፐ ጋርሳን አስ ዳሮ ዳቡርድ ኦዳባ ኡባፈ አይ ጎአ ደሚ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, salope garsan asi daro daaburidi oothidaba ubbaafe ay go77a demmii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ከፀሓይ በታች በሚደክምበት ጥረትና ልፋት ሁሉ ትርፉ ምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታዲያ፥ አስቦና ተጨንቆ በሕይወት ዘመኑ በሚደክምበት ነገር ሁሉ ሰው የሚያተርፈው ቁም ነገር ምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ በቲ ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝፀዓሮን ዝደኸሞን እንታይ እዩ ረብሓኡ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ በቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዝጸዐረሉን ልቡ ዝሀወኸሉን ኩሉ እንታይ እዩ ረብሓኡ፡ |