Ecclesiastes 2:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንህይወት ጸሊአያ። እቲ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዕዮ ኸቢዱኒ እዩ እሞ፡ ኵሉ ንኸንቱ እዩ እሞ፡ መንፈስ ሓሚሙ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፀ​ሐ​ይም በታች የተ​ሠ​ራው ሥራ ሁሉ በእኔ ላይ ክፉ ነውና ሕይ​ወ​ትን ጠላሁ፥ ሁሉም ከንቱ፥ ነፋ​ስ​ንም እንደ መከ​ተል ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከፀሐይም በታች የተሠራው ሥራ ሁሉ ከብዶብኛልና ሕይወትን ጠላሁ፤ ሁሉም ከንቱ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከፀሐይም በታች የተሠራው ሥራ ሁሉ ከብዶብኛልና ሕይወትን ጠላሁ፥ ሁሉም ከንቱ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መቱዋፐ አትና፥ ጎእያዌ ባይና ድራዉ፥ ሀ ሳኣ ደኡ ታና ኢቴዳ። ሄዌካ መላ፤ ጫርኩዋ ኦይቃናዉ የደርስያባ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Metuwaappe attina, go"iyaawe bayinna diraw, ha sa'aa de'uu taana iiteedda. Hewekka mela; c'arkkuwaa oyk'k'anaw yederssiyaabaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo gufanththon haniza miishshi ubbay iitiza gishshas ha sa7a duussay tana iitees; hessi ubbayka hada; carko oykkanaas yedeththiza mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ጉፋንን ሃኒዛ ሚሺ ኡባይ ኢቲዛ ጊሻስ ሃ ሳኣ ዱሳይ ታና ኢቴስ፤ ሄሲ ኡባይካ ሃዳ፤ ጫርኮ ኦይካናስ ዬዴዛ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መቶፐ አትሽን፥ ጎእያባይ ባይና ግሾ፥ ሀ ደኦይ ታና ሻትስ። ሄስካ ሀዳ፤ ጫርኮ ኦይካናዉ የደያ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Metope attishin, go77iyabay bayna gisho, ha de7oy tana shaattis. Hessika hada; carko oykanaw yedethiya mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ከፀሓይ በታች የሚሠራው ሥራ አሳዛኝ ስለ ሆነብኝ ሕይወትን ጠላሁ፤ ይህም ሁሉ ከንቱ፣ ነፋስንም እንደ መከተል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመከራ በቀር ያገኘሁባት ጥቅም ባለመኖሩ ሕይወት በእኔ ዘንድ ትርጒም አልተገኘላትም፤ ይህም ከንቱ ስለ ነበር ነፋስን ለመጨበጥ እንደ መሞከር ይቈጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ትሕቲ ፀሓይ ዝግበር ኵሉ ስለ ዝኸበደኒ፥ ህይወት ፀላእኹ፤ ኵሉ ኸንቱ እዩ፤ ንንፋስውን ከም ምኽታል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩኡ ኸንቱነትን ደድሕሪ ንፋስ ምጉያይን ስለ ዝኾነ፡ ኣብ ትሕቲ ጸሓይ ዚግበር ዘበለ ተግባር ከፊኡኒ እዩ እሞ፡ ህይወት ጸላእኩ።