Ecclesiastes 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥበብን ዕብዳንን ዕሽነትን ክርኢ ድማ ተመለስኩ። እቲ ደድሕሪ ንጉስ ዚመጽእ ሰብ እንታይ ኪገብር ይኽእል፧ እቲ ድሮ ዝተገብረ እውን ከይተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ጥበብን፥ ሽንገላንና ስንፍናን አይ ዘንድ ተመለከትሁ ፥ ምክርን የሚከተል፥ ምሳሌንስ ሁሉ የሚያደርግላት ሰው ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ጥበብን ዕብደትንና ስንፍናን አይ ዘንድ ተመለከትሁ፤ በፊት ከተደረገው በቀር፥ ከንጉሥ በኋላ የሚመጣው ሰው ምን ያደርጋል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ጥበብን ዕብደትንና አለማወቅን ለመመርመር ወሰንኩ፥ በፊት የተደረገውን መድገም ካልሆነ በቀር፥ ከንጉሥ በኋላ የሚመጣው ሰው ምን ያደርጋል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን አዳ ኤራተይ፥ ኤያተይነ ጎሻይ አየንቶ ፓጫደ ኤራናዉ ቆፋ ዶማድ። ካትያ ኮታን ካተትያ ሀራ ካቲ ካሰ ኦሰቴዳዋፐ አያ ሀራባ አይ ኦኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, taani aad'd'eeda eratetsay, eeyyatetsaynne gooshshay ayentto paac'c'aade eranaw k'ofaa doommaad. Kaatiyaa kotaan kaatetiyaa hara kaatii kase oosetteeddawaappe aad'd'iyaa harabaa ay ootsanee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye tani aadho erateththi, eeyateththinne gooshshateththi aazakko pilgga eranaas qofa doommadis; kawo sohon kawotida hara kawoy kase oosettidayssafe hara ay ooththanee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ኣ ኤራቴ፥ ኤያቴኔ ጎሻቴ ኣዛኮ ፒልጋ ኤራናስ ቆፋ ዶማዲስ፤ ካዎ ሶሆን ካዎቲዳ ሃራ ካዎይ ካሴ ኦሴቲዳይሳፌ ሃራ ኣይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ታኒ ጭንጫተ፥ ኤያተነ ጎሻተ አይበኮ ፓጫዳ ኤራናዉ ቆፋ ዶማስ። አዉደ ግድንካ ካዎይ ኦናዉ ዳንዳኤይ እያፐ ካሰ ካዎትዳ ካዎይ ኦዳይሳፈ ሀራባይ አይብ ደኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, taani cincatethi, eeyatethinne gooshshatethi ayibeko paacada eranaw qofaa doomas. Awude gidinka kawoy oothanaw danda7ey iyape kase kawotida kawoy oothidaysafe harabay aybi de7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ጥበብን፣ እብደትንና ሞኝነትን ለመመርመር ሐሳቤን መለስሁ፤ አስቀድሞ ከተደረገው በቀር፣ ከንጉሥ በኋላ የሚመጣው ሰው ምን ሊያደርግ ይችላል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መቼም ንጉሥ መሥራት የሚችለው ከእርሱ በፊት የነበሩት ነገሥታት የሠሩትን በመከተል ነው፤ ስለዚህ እኔም ጥበብ፥ ሞኝነትና እብደት ምን እንደ ሆኑ መርምሬ ለማወቅ ማሰብ ጀመርኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ንጉስ ዝመፅእ ሰብ ከምቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ዝገበርዎ እንተ ዘይኮይኑ እንታይ ይገብር? ስለዙይ ኣነውን ጥበብን ዕብዳንን ዕሽነትን እንታይ ምዃኑ ንምፍላጥ ከስተንትን ጀመርኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ድሕሪ ንጉስ ዚመጽእ ሰብ እንታይ ኪገብር እዩ፡ ነቲ ድሮ እተገብረ እዩ። እምበኣርሲ ንጥበብን ንዕሽነትን ድንቁርናን ክጥምት ምልስ በልኩ። |