Ecclesiastes 12:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ሓለውቲ እታ ቤት ዝንቀጥቀጡላ፡ ሓያላት ድማ ሰጊዶም፡ መፍረይቲ ድማ ሒደት ስለ ዝዀኑ ደው ዚብሉላ መዓልቲ፡ እቶም ብመስኮት ዚጥምቱ ድማ ዝጸልመቱላ መዓልቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቤት ጠባቆች በሚንቀጠቀጡበት፥ ኀያላን ሰዎችም በሚጐብጡበት፥ ጥቂቶች ሆነዋልና ፈጭታዎች ሥራ በሚፈቱበት፥ በመስኮትም ሆነው የሚመለከቱ በሚጨልሙበት፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቤት ጠባቆች በሚንቀጠቀጡበት፥ ኃያላን ሰዎችም በሚጎብጡበት፥ ጥቂቶች ሆነዋልና ፈጭታዎች ሥራ በሚፈቱበት፥ በመስኮትም ሆነው የሚመለከቱ በሚጨልሙበት፥ በአደባባይም ደጆቹ በሚዘጉበት ቀን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቤት ጠባቆች በሚንቀጠቀጡበት፥ ኃያላን ሰዎችም በሚጎብጡበት፥ ጥቂቶች ሆነዋልና ፈጭታዎች ሥራ በሚፈቱበት፥ በመስኮትም ሆነው የሚመለከቱ በሚጨልሙበት፥ በአደባባይም ደጆቹ በሚዘጉበት ቀን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ጎልያ ናግያዋንቱ ኮኮርያ ዎደ፥ ምኖ አሳይ ቁንያ ዎደ፥ ጋጭያዋንቱ ፓይዱዋን ጉጼዳ ጋሱዋን ጋቻ አግያ ዎደ፥ ቃይ ማስኮትያና ጼልያዋንቱ ጋልጅያ ዎደ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, hewe golliyaa naagiyaawanttu kokkoriyaa wode, mino Asay k'uunniyaa wode, gaac'c'iyaawanttu payduwaan guus's'eedda gaasuwaan gaachchaa aggiyaa wode, k'ay maskkootiyaanna s'eelliyaawanttu galjjiyaa wode gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Keeth naagizayti kokkoriza wode, minoti kuunniza wode, gaaccizayti qoodan guuth gidida gishshas gaachche aggiza wode, maskootera xeellizayti doljumiza wode, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኬ ናጊዛይቲ ኮኮሪዛ ዎዴ፥ ሚኖቲ ኩኒዛ ዎዴ፥ ጋጪዛይቲ ቆዳን ጉ ጊዲዳ ጊሻስ ጋቼ ኣጊዛ ዎዴ፥ ማስኮቴራ ጼሊዛይቲ ዶልጁሚዛ ዎዴ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደይ ኬ ናገይሳት ኮኮርያ ዎደ፥ ምኖ አስ ኩንያ ዎደ፥ ጋጨይሳት ታይቦን ጉፅዳ ግሾ ጋቸ አግያ ዎደነ ማስኮተራ ፄለይሳት ዳቡርያ ዎደ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wodey keethe naageysati kokoriya wode, mino asi kuuniya wode, gaacceysati taybon guuxida gisho gaache aggiya wodenne maskootera xeelleysati daaburiya wode gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቤት ጠባቂዎች ሲርዱ፣ ብርቱዎች ሲጐብጡ፣ ጥቂት በመሆናቸው ፈጪታዎች ሲያቆሙ፣ በመስኮት የሚያዩትም ሲፈዝዙ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምትተማመንባቸው ክንዶችህ ይንቀጠቀጣሉ፤ አሁን ብርቱ የሆኑ እግሮችህ ይዝላሉ፤ ጥርሶችህ ቊጥራቸው ከማነሳቸው የተነሣ ምግብ ማኘክ አይችሉም፤ ዐይኖችህ ከመፍዘዛቸው የተነሣ አጥርተው ማየት ይሳናቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሓለውቲ ቤት ዝንቅጥቀጡላ፥ ብርቱዓት ሰባት ዝጐብጡላ፥ ውሑዳት ኮይኖም እዮምሞ፥ ጠሓንቲ ስራሕ ብዝፈትሓላ፥ ጠማቶውን ኣብ መሳዅቲ ዝፅልሙቱላ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ሓለውቲ ቤት ዜንቀጥቅጡላ፡ ብርትይዓት ሰብኡት ዚጉብጡላ፡ ጠሓንቲ ስለ ዝወሓዳ ዜብኩረላ፡ ጠማቶውን ኣብ መሳኹቲ ዚጽልምቱላ፡ |