Ecclesiastes 11:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ መንእሰይ፡ ኣብ ንእስነትካ ተሓጐስ። ኣብ መዓልትታት ንእስነትካ ድማ ልብኻ የሐጉሰካ፡ ብመገዲ ልብኻን ኣብ ቅድሚ ኣዒንትኻን ድማ ተመላለስ፤ ግናኸ እግዚኣብሄር በዚ ዅሉ ናብ ፍርዲ ከም ዘቕርበልኩም ፍለጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ጐበዝ፥ በጕብዝናህ ደስ ይበልህ፥ በጕብዝናህም ወራት ልብህን ደስ ይበለው፥ በልብህም መንገድ፥ ዐይኖችህም በሚያዩት ሂድ፤ ዳሩ ግን ስለዚህ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንዲያመጣህ ዕወቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ጐበዝ፥ በጕብዝናህ ደስ ይበልህ፥ በጕብዝናህም ወራት ልብህን ደስ ይበለው፥ በልብህም መንገድ ዓይኖችህም በሚያዩት ሂድ፤ ዳሩ ግን ስለዚህ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንዲያመጣህ እወቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ጐበዝ፥ በጉብዝናህ ደስ ይበልህ፥ በጉብዝናህም ወራት ልብህን ደስ ይበለው፥ በልብህም መንገድ ዐይኖችህም በሚያዩት ሂድ፥ ዳሩ ግን ስለዚህ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንዲያመጣህ እወቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔኖ ያላጋዉ፥ ያላጋተይ ሎይ ሎኦባ ግድያ ድራዉ፥ ነ ያላጋተ ላይን ናሸታ፤ ነ ዎዛናይካ ናሸቶ። ነ አይፊ ጼሌዳባነ ነ ዎዛናይ አሞቴዳባ ኡባ ፖላ። ሽን፥ ሄ ኔን ኦዳዋ ኡባ ድራዉ፥ ኔና ጾሳይ ፕርዳናዉ ደእያዋ ዶጎፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neenoo yalagaw, yalagatetsay loytsi lo"obaa gidiyaa diraw, ne yalagatetsaa laytsan nashetta; ne wozanaykka nashetto. Ne ayifii s'eelleeddabaanne ne wozanay amotteeddabaa ubbaa pola. Shin, he neeni ootseeddawaa ubbaa diraw, neena S'oossay pirddanaw de'iyaawaa dogoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Haysso yelagazoo! Ne naateteththa layththan ufayetta; ne naateteththa layththan ne wozinan ufayetta; ne ayfey xeellida ubbaanne ne wozinay amottida ubbaa pola; gido attiin ne ooththida ooso ubbaa gishshas Xoossi nena pirdas shiishshanayssa era. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሶ ዬላጋዞ! ኔ ናቴቴ ላይን ኡፋዬታ፤ ኔ ናቴቴ ላይን ኔ ዎዚናን ኡፋዬታ፤ ኔ ኣይፌይ ጼሊዳ ኡባኔ ኔ ዎዚናይ ኣሞቲዳ ኡባ ፖላ፤ ጊዶ ኣቲን ኔ ኦዳ ኦሶ ኡባ ጊሻስ ጾሲ ኔና ፒርዳስ ሺሻናይሳ ኤራ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ ናአተዉ፥ ናአተ ዳሮ ሎኦባ ግድያ ግሾ ነ ናአተ ላይን ኡፋይታ፤ ነ ዎዛናይካ ኡፋይቶ። ነ አይፈይ በእዳባነ ነ ዎዛናይ አሞትዳባ ኡባ ፖላ። ሽን ሄ ኔኒ ኦዳባ ኡባ ግሾ ነና ፆሳይ ፕርዳናዉ ደኤይሳ ዶጎፓ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno na7atethaw, na7atethi daro lo77oba gidiya gisho ne na7atetha laythan ufayta; ne wozanayka ufayto. Ne ayfey be7idabaanne ne wozanay amotidaba ubbaa pola. Shin he neeni oothidaba ubbaa gisho nena Xoossay pirdanaw de7eysa dogopa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ወጣት በወጣትነትህ ጊዜ ደስ ይበልህ፤ በወጣትነትህም ዘመን ልብህ ደስ ያሰኝህ፤ የልብህን መንገድ፣ ዐይንህ የሚያየውንም ሁሉ ተከተል፤ ነገር ግን ስለ እነዚህ ነገሮች ሁሉ፣ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ ዕወቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወጣት ሆይ! ወጣትነት እጅግ ግሩም ስለ ሆነ በወጣትነትህ ዘመን ደስ ይበልህ፤ በልብህም ሐሤት አድርግ፤ ዐይንህ የሚያየውንና ልብህ የሚመኘውን ሁሉ ፈጽም፤ ሆኖም ስለዚህ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ወደ ፍርድ እንደሚያመጣህ ዕወቅ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ጐበዝ፥ ኣብ ጊዜ ጕብዝናኻ ደስ ይበልካ፤ በዘን መዋእል ጕብዝናኻ ልብኻ ይተሓጐስ፤ እትደልዮ ግበር፤ ልብኻ ብዝብህጎ መንገድን፥ ኣዒንትኻ ብዝጥምታኦን ተመላለስ፤ ግና እግዚኣብሄር ብዛዕባ ዅሉ እዙይ፥ ናብ ፍርዲ ኸም ዘቕርበካ ፍለጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ፡ ብንእስነትካ ባህ ይበልካ፡ በዘን መዓልትታት ንእስነትካ ልብኻ የሖጉስካ፡ በመገዲ ልብኻን ብምጥማት ኣዒንትኻን ተመላለስ። ግናኸ ኣምላኽ ብዛዕባዚ ኹሉ ኣብ ፍርዲ ኸም ዚቑመካ ፍለጥ። |