Ecclesiastes 11:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ንብዙሕ ዓመታት ብህይወት እንተ ጸኒሑ ብዅሉ ሰብ እንተ ተሓጐሰ ግና፤ መዓልትታት ጸልማት ይዝክር፤ ብዙሓት ኪዀኑ እዮም እሞ። እቲ ዝመጽእ ከንቱነት ጥራይ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ብዙ ዘመን በሕይወት ቢኖር፥ በሁሉም ደስ ቢለው፤ የጨለማውን ዘመን ያስብ፥ ብዙ ቀን ይሆናልና። የሚመጣውም ነገር ሁሉ ከንቱ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ብዙ ዘመን በሕይወት ቢኖር በሁሉም ደስ ይበለው፤ ሆኖም የጨለማውን ዘመን ያስብ፥ ብዙ ቀን ይሆናልና። የሚመጣው ነገር ሁሉ ከንቱ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ብዙ ዘመን በሕይወት ቢኖር በሁሉም ደስ ይበለው፥ ሆኖም የጨለማውን ዘመን ያስብ፥ ብዙ ቀን ይሆናልና። የሚመጣው ነገር ሁሉ ከንቱ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አስ ሎይ አዱሳ ላይ ሀ ሳኣን ደኦፐ፥ ሄ ኡባ ላይንካ ናሸቶ። ሽን ማ ዎደቱዋ ቆፓ። አያዉ ጎፐ፥ ሄ ዎደቱ አዱቃና። ያናዉ ኡባባይካ መላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asi loytsi adussa laytsaa ha sa'aan de'ooppe, he ubbaa laytsankka nashetto. Shin d'uma wodetuwaa k'oppa. Ayaw gooppe, he wodetuu aduk'k'ana. Yaanaw ubbabaykka mela. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi keehi adussa layth ha sa7an de7ikko he ubbaankka ufayetto. Gido attiin dhuma gallassati dariza gishshas qoppo; buro yaana miishshi ubbayka hada. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ኬሂ ኣዱሳ ላይ ሃ ሳኣን ዴኢኮ ሄ ኡባንካ ኡፋዬቶ። ጊዶ ኣቲን ማ ጋላሳቲ ዳሪዛ ጊሻስ ቆፖ፤ ቡሮ ያና ሚሺ ኡባይካ ሃዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ አዱሳ ላይ ሀ ሳአን ደእኮ ሄ ላይን ኡፋይቶ። ሽን ሀ አላምያባይ ሀዳ ግደይሳነ ያና ማ ዎደይ መርናዉ ዳናይሳ ቆፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi adussa laythi ha sa7an de7iko he laythan ufayto. Shin ha alamiyabay hada gideysanne yaana dhuma wodey merinaw daanaysa qopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ምንም ያህል ብዙ ዓመት ቢኖር፣ በእነዚህ ሁሉ ይደሰት፤ ነገር ግን ጨለማዎቹንም ቀናት ያስብ፤ እነርሱ ይበዛሉና፤ የሚመጣውም ነገር ሁሉ ከንቱ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው የቱንም ያኽል ብዙ ዓመት ቢኖር በዚያው በተሰጠው በዕድሜው ዘመን ሁሉ ደስ ሊለው ይችላል፤ ሆኖም የዚህ ዓለም ነገር ሁሉ ከንቱ መሆኑንና ወደፊት የሚመጣበትም የጨለማ ዘመን ዘለዓለማዊ እንደ ሆነ አይዘንጋ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ብዙሕ ዓመታት ብህይወት እንተ ነበረ ብዅላተን ይተሓጐስ፤ ይኹን እምበር ዘመን ፀልማት ከም ዝበዝሕ ይዘክር። ኵሉ እቲ ዝመፅእ ነገር ከንቱ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብሲ ብዙሕ ዓመታት ብህይወት እንተ አነበረ፡ ብኹላተን ይተሐጎስ፡ ግናኸ እተን መዓልትታት ጸልማት ከም ዝበዝሓ ይዘክር። እቲ ዚመጽእ ዘበለስ ኩሉ ኸንቱነት እዩ። |