Ecclesiastes 11:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ መገዲ መንፈስ ወይ ኣዕጽምቲ ኣብ ማህጸን እታ ነፍሰጾር ከመይ ከም ዚበቍል ዘይትፈልጥዎ፡ ግብሪ እቲ ዅሉ ዚገብር ኣምላኽ እውን ኣይትፈልጥዎን ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የነፋስ መንገድ እንዴት እንደ ሆነች፥ አጥንትም በእርጉዝ ሆድ እንዴት እንድትዋደድ እንደማታውቅ፥ እንዲሁም ሁሉን የሚሠራውን የእግዚአብሔርን ሥራ አታውቅም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የነፋስ መንገድ እንዴት እንደ ሆነች አጥንትም በእርጉዝ ሆድ እንዴት እንድትዋደድ እንደማታውቅ፥ እንዲሁም ሁሉን የሚሠራውን የእግዚአብሔርን ሥራ አታውቅም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የነፋስ መንገድ እንዴት እንደ ሆነች አጥንትም በእርጉዝ ሆድ እንዴት እንድትዋደድ እንደማታውቅ፥ እንዲሁም ሁሉን የሚሠራውን የእግዚአብሔርን ሥራ አታውቅም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጫርኩ ሀቃና ብንቶ፥ አ ኦግያ ኤራካ፤ ቃይ ናአይ አት ኡሉዋን ዋን መትንቶካ ኤራካ። ሄዋዳንካ፥ ኡባባ መያ ጾሳይ ባረ ኦሱዋ ዎት ኦንቶ፥ ኤራናዉ ዳንዳያካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | C'arkkuu hak'anna bintto, Aa ogiyaa erakka; k'ay na'ay aatti uluwaan waan med'ettinttokka erakka. Hewaadankka, ubbabaa med'd'iyaa S'oossay bare oosuwaa wooti ootsintto, eranaw danddayakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Carkoy awara bizaakko iza oge erakka; qasse shemppoy woykko ayanay aayi ulon diza medheta giddon waani gelizaakko ne erakka. Hessaththoka ubbaa medhdhida Xoossa ooso ne shaakka erana dandayakka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጫርኮይ ኣዋራ ቢዛኮ ኢዛ ኦጌ ኤራካ፤ ቃሴ ሼምፖይ ዎይኮ ኣያናይ ኣዪ ኡሎን ዲዛ ሜታ ጊዶን ዋኒ ጌሊዛኮ ኔ ኤራካ። ሄሳካ ኡባ ሜዳ ጾሳ ኦሶ ኔ ሻካ ኤራና ዳንዳያካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጫርኮይ ብያ ኦግያነ ናእ ባ አየ ኡሎን ዋንድ መትያኮ ነ ኤሮናይሳዳ ኡባባ መዳ ፆሳይ ባ ኦሱዋ ዋት ኦያኮ ኤራናዉ ዳንዳአካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Carkoy biya ogiyanne na7i ba aaye ulon waanidi medhetiyako ne eronnaysada ubbaba medhida Xoossay ba oosuwa waati oothiyako eranaw danda7aka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የነፋስን መንገድ እንደማታውቅ፣ ሕይወት ወይም መንፈስ በእናት ማሕፀን ውስጥ ወደሚገኘው አካል እንዴት እንደሚገባም እንደማታውቅ ሁሉ፣ ሁሉን ሠሪ የሆነውን፣ የእግዚአብሔርን ሥራ ማስተዋል አትችልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የነፋስን አካሄድና የሰውም ሕይወት አፈጣጠር በእናቱ ማሕፀን እንዴት እንደሚጀመር እንደማታውቅ የሁሉ ነገር ፈጣሪ እግዚአብሔር ሥራውን እንዴት እንደሚያከናውን ማወቅ አትችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ መንገዲ ንፋስ ዘይትፍለጥ፥ ከምቲ ኣዕፅምቲ ኣብ ከርሲ ጥንስቲ ኸመይ ከም ዝውጠን ዘይፍለጥ፥ ከምኡውን ንግብሪ እቲ ዅሉ ዝገበረ እግዚኣብሄር ኣይትፈልጦን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ንመገዲ ንፋስ ዘይትፈልጦ፡ ከምቲ ኣዕጽምቲ ኣብ ከርሲ ጥንስቲ ኸመይ ኢሉ ኸም ዚውጡን ዘይትፈልጦ፡ ከምኡውን ንግብሪ እቲ ኹሉ ዝነገረ ኣምላኽ ኣይትፈልጦን ኢኻ። |