Ecclesiastes 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደበናታት ዝናብ ምስ መልኡ፡ ኣብ ምድሪ ባዶ ይዀኑ። እታ ገረብ ድማ ብደቡብ ወይ ብሰሜን፡ ኣብቲ እታ ገረብ ዝወደቐትሉ ቦታ እንተወደቐት፡ ኣብኡ እያ ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደመናት ዝናም በሞሉ ጊዜ በምድር ላይ ያፈስሱታል፤ ዛፍም ወደ ደቡብ ወይም ወደ ሰሜን ቢወድቅ፥ ዛፉ በወደቀበት ስፍራ በዚያ ይኖራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደመናት ዝናብ በሞሉ ጊዜ በምድር ላይ ያፈስሱታል፤ ዛፍም ወደ ደቡብ ወይም ወደ ሰሜን ቢወድቅ፥ ዛፉ በወደቀበት ስፍራ በዚያ ይኖራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደመናት ዝናብ በሞሉ ጊዜ በምድር ላይ ያፈስሱታል፥ ዛፍም ወደ ደቡብ ወይም ወደ ሰሜን ቢወድቅ፥ ዛፉ በወደቀበት ስፍራ በዚያ ይኖራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻሪ ሃን ኩሜዳባ ግዶፐ፥ ቢታ ቦላን እራ ትጌ። ምይ ሁጲሳ ኩንድና ገድሳ ኩንድና፥ ሄ ባረ ኩንዴዳ ሳኣን ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shaarii haatsaan kumeeddabaa gidooppe, biittaa bollan iraa tigee. Mitsay huup'issa kunddina gedissa kunddina, he bare kunddeedda sa'aan de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shaaray karexxiko biittaa bolla iray bukkees. Miththi pudeha woykko dugeha kundiko ba kundidason ichchi attees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻራይ ካሬጺኮ ቢታ ቦላ ኢራይ ቡኬስ። ሚ ፑዴሃ ዎይኮ ዱጌሃ ኩንዲኮ ባ ኩንዲዳሶን ኢቺ ኣቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻር እራ ቶክኮ ቢታ ቦላ እር ቡኬስ። ም ፑደ ኩንድን ዱገ ኩንድን ባ ኩንድዳ በሳን ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaari ira tookiko biitta bolla iri bukees. Mithi pude kundin duge kundin ba kundida bessan de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደመናት ውሃ ካዘሉ፣ በምድር ላይ ዝናብን ያዘንባሉ፤ ዛፍ ወደ ደቡብም ሆነ ወደ ሰሜን ቢወድቅ፣ በወደቀበት ቦታ በዚያ ይጋደማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደመና ብዙ ውሃ ባዘለ ጊዜ በምድር ላይ ያዘንበዋል፤ ዛፍ ወደ ደቡብም ሆነ ወደ ሰሜን ቢወድቅ በዚያው በወደቀበት ስፍራ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደመና ዝናም እንተ መልአ ናብ ምድሪ የፍስሶ፤ ኦም ናብ ደቡብ ወይ ናብ ሰሜን ኣቢሉ እንተ ወደቐ፥ ኣብቲ ዝወደቐሉ ቦታ ይነብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደበናስ ሰርቢ እንተ መልአ፡ ናብ ምድሪ የፍስሶ። ኦም ከአ ናብ ደቡብ ወይስ ናብ ሰሜን ኣቢላ እንተ ወደቐት፡ እታኦም ኣብቲ ዝወደቐትሉ ቦታ ኣብኡ ትነብር። |