Ecclesiastes 10:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እወ፡ ዓሻ ኣብ መገዲ ኺመላለስ ከሎ፡ ጥበቡ የጥፍኦ፡ ንነፍሲ ወከፍ ዓሻ ምዃኑ ድማ ይነግሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም ሰነፍ በልቡ ፈቃ​ድና መን​ገድ በሚ​ሄድ ጊዜ አእ​ምሮ ይጐ​ድ​ለ​ዋል፥ የሚ​ያ​ስ​በ​ውም ሁሉ ሰን​ፍና ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም ሰነፍ በመንገድ ሲመላለስ እርሱ ልብ ይጐድለዋል፥ የሚያስበውም ሁሉ ስንፍና ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም ሰነፍ በመንገድ ሲመላለስ እርሱ ልብ ይጐድለዋል፥ የሚያስበውም ሁሉ ስንፍና ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤያ አሳይ ኦግያን ሀመትያ ዎደካ፥ አዉ አኬክ ባዋ፤ ሄዋፐ ደንዴዳዋን እ ቦዛ ግድያዋ አሳይ ኡባይ ኤሬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eeyya Asay ogiyaan hamettiyaa wodekka, aw akeeki baawa; hewaappe denddeeddawaan I booza gidiyaawaa Asay ubbay eree.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eeyay oge bishin izas akeekay paccees; ba eeyateththa oonaska qonccisees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤያይ ኦጌ ቢሺን ኢዛስ ኣኬካይ ፓጬስ፤ ባ ኤያቴ ኦናስካ ቆንጪሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤያ አስ ኦገ ሄመትያ ዎደ እያዉ አኬክ ባዋ፤ እ ኤያ ግደይሳ አስ ኡባይ ኤሬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeya asi oge hemetiya wode iyaw akeeki baawa; I eeya gideysa asi ubbay erees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሞኝ በጐዳና ሲሄድ ማስተዋል ይጐድለዋል፤ ጅል መሆኑንም ለማንም ይገልጻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሞኝ ሰው በሚተላለፍበት መንገድ ሁሉ ያለ ሐሳብ ይራመዳል፤ ለሰውም ሁሉ ሞኝነቱን ያሳውቃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዓሻ ብመንገዲ ኽመላለስ እንተሎ ምስትውዓል ይጐድሎ፤ ኩሉ ዝሓስቦውን ዕሽነት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዓሻ ድማ ብመገዲ እኳ እንተ ተመላለሰ፡ ኣእምሮስ የብሉን፡ ንኹሉውን ዓሻ ምዃኑ ይነግር።