Ecclesiastes 10:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ሃገር፡ ንጉስኪ ወዲ መኳንንቲ እንተ ዀይኑ፡ መሳፍንቲኻ ድማ ብግዜኡ እንተ በልዑ፡ ንሓይሊ እምበር ብስኽራን እንተ ዘይበልዑ፡ ብሩኽ ኢኺ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሥሽ የጌታ ልጅ የሆነ፥ መኳ​ን​ን​ቶ​ች​ሽም ለብ​ር​ታት በጊዜ የሚ​በሉ፥ የማ​ያ​ፍ​ሩም፥ አንቺ ሀገር ሆይ፥ የተ​መ​ሰ​ገ​ንሽ ነሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሥሽ የከበረ ልጅ የሆነ፥ ለብርታት እንጂ ለስካር ያይደለ በጊዜ የሚበሉ መኳንንት ያሉሽ፥ አንቺ አገር ሆይ፥ የተመሰገንሽ ነሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥሽ የከበረ ልጅ የሆነ፥ ለብርታት እንጂ ለስካር ያይደለ በጊዜ የሚበሉ መኳንንት ያሉሽ፥ አንቺ አገር ሆይ፥ የተመሰገንሽ ነሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቦንቼቴዳ ካዉነ ማዋሳ ግደናን ዎልቃነ ምኖተ ደማናዉ ማራን ምያነ ኡሽያ ካፓቱ ደእያ ቢታታ ጋላተቴዳኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bonchchetteedda kawuunne matsuwaassa gidennaan wolk'k'aanne minotetsaa demmanaw maaran miyaanne ushiyaa kaappatuu de'iyaa biittata galatetteeddaano.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanne ne kawoy bonchchettida zareppe gididaaree! maththottanaas gidontta minettanaas koshshiza wode miza daannati diza biittayee! Neni anjjettidaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኔ ኔ ካዎይ ቦንቼቲዳ ዛሬፔ ጊዲዳሬ! ማታናስ ጊዶንታ ሚኔታናስ ኮሺዛ ዎዴ ሚዛ ዳናቲ ዲዛ ቢታዬ! ኔኒ ኣንጄቲዳሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቦንቸትዳ ካዎይነ ማታናዉ ግዶናሽን ዎልቃነ ምኖተ ደማናዉ ማራን ምያነ ኡያ ሀላቃት ደእያ ቢትያ አንጀትዳሮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bonchetida kawoynne mathotanaw gidonashin wolqanne minotethi demmanaw maaran miyanne uyaa halaqati de7iya biittiya anjetidaaro.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንቺ ንጉሥሽ ከተከበረው ዘር የሆነ፣ ለመስከር ሳይሆን ለብርታት፣ በተገቢው ጊዜ የሚበሉ መሳፍንት ያሉሽ ምድር ሆይ፤ የተባረክሽ ነሽ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጨዋነት ያደገ ንጉሥና ለስካር ሳይሆን ብርታትና ኀይል ለማግኘት ብቻ በተወሰነ ጊዜ የሚበሉና የሚጠጡ መሪዎች ያሉአት አገር የተባረከች ናት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስኪ ወዲ ኽቡራት ዝኾነ፥ መሳፍንትኺ ድማ ንምስካር ዘይኮነስ፥ ሓይሊ ኽረኽቡ ብግቡእ ጊዜ ዝበልዑ ሃገር ብርኽቲ ኢኺ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ሃገር፡ ንጉስኪ ወዲ ኽቡራት ዝኾነ፡ መሳፍንትኺ ድማ ንምስካር ዘይኮነስ፡ ሓይሊ ኺረኽቡ ብግቡእ ጊዜ ዚበልዑ፡ ብጽእቲ ኢኹ።