Ecclesiastes 10:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሻ እኳ ብቓላት መሊኡ እዩ። ሓደ እንታይ ክኸውን እዩ ክብል ኣይክእልን፤ ብድሕሪኡኸ እንታይ ኪኸውን እዩ፣ መን ኪነግሮ ይኽእል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰነፍ ነገርን ያበዛል፤ ሰውም የሆነውንና ወደ ፊት የሚሆነውን አያውቅም፤ ከእርሱ በኋላ የሚሆነውንስ ማን ይነግረዋል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰነፍ ቃሉን ያበዛል፤ ሰው ግን የሚሆነውን አያውቅም፤ ከእርሱስ በኋላ የሚሆነውን ማን ይነግረዋል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰነፍ ቃሉን ያበዛል፥ ሰው ግን የሚሆነውን አያውቅም፥ ከእርሱስ በኋላ የሚሆነውን ማን ይነግረዋል? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤያይ ዳሮባ ሃሳዬ። ግዶፐነ፥ ስንፐ ሀናናዉ ደእያዋ ኦንነ ኤረና። አስ ሀይቂ ክችና፥ ሀናናዉ ደእያዋ አዉ ኦዳናዉ ዳንዳይያዌ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eeyyay darobaa haasayee. Gidooppenne, sintsappe hananaw de'iyaawaa ooninne erenna. Asi hayk'k'i kichchina, hananaw de'iyaawaa aw odanaw danddayiyaawe baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeyay haasaya darssees; buroppe hananayssa erizay deenna; hayqqidaades izappe guyen hananayssa oonee izas yootana dandayzay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያይ ሃሳያ ዳሪሴስ፤ ቡሮፔ ሃናናይሳ ኤሪዛይ ዴና፤ ሃይቂዳዴስ ኢዛፔ ጉዬን ሃናናይሳ ኦኔ ኢዛስ ዮታና ዳንዳይዛይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያ አስ ዳሮባ ኦደቴስ። ግዶሽን፥ ስንፈ ሀናናዉ ደእያባ ኦንካ ኤረና። አስ ሀይቅ አግን፥ ሀንያባ እያዉ ኦዳናዉ ዳንዳኤይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asi darobaa odetees. Gidoshin, sinthafe hananaw de7iyaba oonika erenna. Asi hayqi aggin, haniyaba iyaw odanaw danda7ey baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሞኙም ቃልን ያበዛል። የሚመጣውን የሚያውቅ የለም፤ ከእርሱ በኋላ የሚሆነውንስ ማን ሊነግረው ይችላል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞኝ ሰው ልፍለፋ ያበዛል። ወደፊት የሚሆነውን የሚያውቅ የለም፤ ሰው ከሞተ በኋላ የሚሆነውን ነገር የሚያስረዳው የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሻ ዘረባ የብዝሕ፤ ሰብ ከዓ ነቲ ዝኸውን ኣይፈልጦን፤ ነቲ ብድሕሪኡ ዝኸውን ድማ መን ይነግሮ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሻስ ቃላት የብዝሕ ሰብ ግና ነቲ ዚኸውን ኣይፈልጦን፡ ነቲ ብድሕሪኡ ዚኸውን ደአ መን ይነግሮ፡ |