Deuteronomy 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በረኻ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከመይ ከም ዘቖጥዕካዮ ዘክር፡ ኣይትረስዕ፡ ካብታ ካብ ምድሪ ግብጺ ዝወጻእካላ መዓልቲ ኽሳዕ ናብዛ ቦታ እዚኣ እትመጽእ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ዓመጽካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አምላክህን እግዚአብሔርን በምድረ በዳ ምን ያህል እንዳሳዘንኸው፥ ከግብፅ ሀገር ከወጣህበት ቀን ጀምሮ ወደዚህ ስፍራ እስከ መጣችሁ ድረስ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፃችሁ አስብ፤ አትርሳም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህን እግዚአብሔርን በምድረ በዳ እንዳስቈጣኸው፤ ከግብፅ አገር ከወጣህበት ቀን ጀምሮ ወደዚህ ስፍራ እስከ መጣችሁ ድረስ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፃችሁ አስብ፥ አትርሳ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ አምላክህን በምድረ በዳ እንዴት እንዳስቆጣኸው፥ ከግብጽ ምድር ከወጣህበት ቀን ጀምሮ እዚህ ስፍራ እስክትመጡ ድረስ በጌታ ላይ እንዳመፃችሁ አስታውስ፥ አትርሳም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ መላ ቢታን ዎት ሀንቀድተንቶ ዶጎፕተ፤ ህንተ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ሀች ሀ ሳኣ ጋኬዳ ጋላሳይ ጋካናዉ፥ መና ጎዳ ቦላ ማካሌድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa mela biittaan wooti hank'k'etseedditentto dogoppite; hintte Gibs'e gadiyaappe keseedda gallassaappe doommiide, hachchi ha sa'aa gakkeedda gallassay gakkanaw, Med'inaa Godaa bolla makkaleeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossaa bazzon intte wostti hanqeththidaakko balopite; intte Gibxeppe kezida gallassafe doommidi hanno gakkanaas intte GODAA intte Xoossaa bolla makkallideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ባዞን ኢንቴ ዎስቲ ሃንቄዳኮ ባሎፒቴ፤ ኢንቴ ጊብጼፔ ኬዚዳ ጋላሳፌ ዶሚዲ ሃኖ ጋካናስ ኢንቴ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ቦላ ማካሊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ መላ ቢታን ዋትድ ይሎይዳኮ ዶጎፕተ። ህንተ ግብፀ ቢታፈ ከይዳ ጋላሳፐ ዶምድ፥ ሀች ሀ በሳ ጋካናዉ ጎዳ ቦላ ማካልደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa, hinte Xoossaa mela biittan waatidi yiloyidaako dogopite. Hinte Gibxe biittafe keyida gallasape doomidi, hachi ha bessaa gakanaw Godaa bolla makallideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) በምድረ በዳ እንዴት እንዳስቈጣኸው አስታውስ፤ ከቶም አትርሳ። ከግብፅ ከወጣህበት ዕለት አንሥቶ እዚህ ቦታ እስከ ደረስህበት ጊዜ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ላይ እንዳመፅህ ነህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር አምላክህን በበረሓ እንዴት እንዳስቈጣኸው ከቶ አትርሳ፤ የግብጽን ምድር ለቀህ ከወጣህበት ቀን ጀምሮ እዚህ እስከ መጣህበት እስከ አሁን ድረስ በእርሱ ላይ ዐምፀሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እምበኣር ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብ ምድረ በዳ ኸመይ ከም ዘቘጣዕኹምዎ ኣይትረስዑ። ካብታ ኻብ ሃገር ግብፂ ዝወፃእኹምላ መዓልቲ ጀሚርኩም፥ ናብዛ ስፍራ እዚኣ ኽሳዕ እትበፅሑ፥ ንእግዚኣብሄር ከም ዝዓመፅኩም ዘክሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘከር፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ በረኻ ኸመይ ከም ዜኼሬኽዩ፡ ኣይትረስዕ። ካብታ ኻብ ሃገር ግብጺ ዝወጻእካላ መዓልቲ ጀሚርካ፡ ናብዛ ስፍራ እዚኣ ኽሳዕ እትመጹ፡ ንእግዚኣብሄር ዐሎኹምዎ። |