Deuteronomy 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብ ቅድሜኹም ዚሓልፍ ምዃኑ ተረድኡ። ከም ዝበልዕ ሓዊ ከጥፍኦምን ኣብ ቅድሚ ገጽካ ክድርብዮምን እዩ፤ ሽዑ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝበለኩም፡ ኣባሪርኩም ቀልጢፍኩም ኣጥፍኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህም እግዚአብሔር በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ ዕወቅ፤ እርሱ የሚበላ እሳት ነው፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፤ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ እግዚአብሔርም እንደ ነገረህ ከፊትህ ያርቃቸዋል፥ ፈጥኖም ያጠፋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህም እግዚአብሔር እንደሚበላ እሳት ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ እግዚአብሔርም እንደ ነገረህ አንተ ታሳድዳቸዋለህ፥ ፈጥነህም ታጠፋቸዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደሚበላ እሳት ሆኖ በፊትህ ዛሬ የሚያልፈው ጌታ እግዚአብሔር መሆኑን እወቅ፥ እርሱ ያጠፋቸዋል፥ በፊትህም ያዋርዳቸዋል፤ ጌታ ተስፋ እንደሰጠህ አንተም ታሳድዳቸዋለህ፥ በፍጥነትም ታጠፋቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ምያ ታማዳን ህንተፐ ስንና ብያዌ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ግድያዋ ሀች ኤርተ። እ ኡንቱንታ ይሳናነ ህንተ ስንን ኡንቱንታ ካዉሻና። መና ጎዳይ ህንተንቶ ጌዳዋዳን ህንተ ኡንቱንታ የደርሲደ ከሳናነ ባሱዋናካ ይሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin miyaa tamaadan hintteppe sintsanna biyaawe Med'inaa Godaa hintte S'oossaa gidiyaawaa hachchi erite. I unttuntta d'ayissananne hintte sintsan unttuntta kawushshana. Med'inaa Goday hinttenttoo geeddawaadan hintte unttuntta yederssiide kessananne baasuwaanakka d'ayissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin tama mala xuuggiza GODAA intte Xoossay izi inttefe sinththara bishin intte hach be7ana; intte gede sinththe sinththe gujjishin izi istta xooni xooni baana; hessa gishshas izi inttes immida hidota qaalaa mala intte istta dhoqallidi eeson gooddi dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ታማ ማላ ጹጊዛ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢዚ ኢንቴፌ ሲንራ ቢሺን ኢንቴ ሃች ቤኣና፤ ኢንቴ ጌዴ ሲን ሲን ጉጂሺን ኢዚ ኢስታ ጾኒ ጾኒ ባና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢንቴ ኢስታ ቃሊዲ ኤሶን ጎዲ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ምያ ታማዳ ኔፐ ስንራ በይ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ግደይሳ ሀች ኤራ። እ ኤንታ ይሳናነ ነ ስንን ኤንታ ካዉሻና። ጎዳይ ነዉ ግዳይሳዳ ነ ኤንታ ጎዳዳ ከሳናነ ኤለሳዳ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin miya tamada neepe sinthara bey Godaa, ne Xoossaa gideysa hachi era. I enta dhaysananne ne sinthan enta kawushana. Goday new gidaysada ne enta gooddada kessananne ellesada dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ እንደሚባላ እሳት ከፊትህ ቀድሞ የሚሻገረው አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) መሆኑን ዛሬ ርግጠኛ ሁን፤ እነርሱን ያጠፋቸዋል፤ በፊትህም ድል ያደርጋቸዋል፤ አንተም እግዚአብሔር (ያህዌ) በሰጠህ ተስፋ መሠረት ታስወጣቸዋለህ፤ በፍጥነትም ትደመስሳቸዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እንደሚባላ እሳት የሆነ እግዚአብሔር አምላክህ በፊትህ የሚሄድ መሆኑን ዛሬ ታያለህ፤ አንተ ወደ ፊት በሄድህ መጠን እርሱ ድል ይነሣቸዋል፤ ስለዚህም እርሱ በሰጠው ተስፋ መሠረት እነርሱን ነቃቅለህ በማባረር በፍጥነት ታጠፋቸዋለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ዝባላዕ ሓዊ ኾይኑ ቐቅድሜኹም ከም ዝሓልፍ፥ ሎሚ ፍለጡ። ንሱ ኸጥፍኦም እዩ፤ ኣብ ቅድሜኹምውን ከዋርዶም እዩ፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝነግረኩም ክተሳጕጉዎም፥ ቀልጢፍኩም ድማ ኽተጥፍእዎም ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ንሱ ኸም ዚበላዕ ሓዊ ቐቕድሜኻ ከም ዝሓልፍ ከአ፡ ሎሚ ፍለጥ። ንሱ ኼጥፍኦም እዩ፡ ንሱ ኸአ ኣብ ቅድሜኻ ኼዋርዶም እዩ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረበካ፡ ከተውጻኦም፡ ቀልጢፍካ ድማ ከተጽንቶም ኢኻ። |