Deuteronomy 9:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ብብርቱዕ ሓይልኻን በቲ ዝዘርግሐ ቅልጽምካን ዘውጻእካዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም በታላቅ ኀይልህ፥ በጸናውና በተዘረጋውም ክንድህ ከግብፅ ምድር ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም በታላቅ ኃይልህ በተዘረጋውም ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም በታላቅ ኃይልህ በተዘረጋውም ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸውና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶ ሽን፥ ሀ አሳይ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምጨቴዳ ቀስያን ግብጼፐ ከሴዳ ነ ላታ ግድያ ነ አሳቴ’ ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gido shin, ha Asay neeni ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mic'etteedda k'esiyaan Gibs'eppe Kesseedda ne laata gidiyaa ne asaattee› yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ha asay neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen nees gidana mala ne doora kessida dere. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃ ኣሳይ ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ኔስ ጊዳና ማላ ኔ ዶራ ኬሲዳ ዴሬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ሀ አሳይ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምጨትዳ ቀሰን ግብፀፈ ከስዳ ነ ላታ ግድዳ ነ አሳ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ha asay neeni ne gita wolqaaninne ne micetida qesen Gibxefe kessida ne laata gidida ne asaa” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እነርሱ በታላቅ ኀይልህና በተዘረጋች ክንድህ ያወጣሃቸው ሕዝብህና ርስትህ ናቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም ሁሉ በላይ ይህ ሕዝብ ለራስህ ወገን እንዲሆን የመረጥከውና በታላቁ ኀይልህና ብርታትህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸው ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶምስ ብዓብዪ ሓይልኻን ብዝርግሕቲ ቕልፅምካን ዘውፃእኻዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶምሲ ብዓብዩ ሓይልኻብን ብዝርግሕቲ ቕልጽምካን ዘውጻኣካዮም ህዝብኻን ርስትኻን እዮም። |