Deuteronomy 9:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ዘውጻእካና ምድሪ፡ እግዚኣብሄር ናብታ እተመባጽዓሎም ምድሪ ኼእትዎም ስለ ዘይከኣለን፡ ስለ ዚጸልኦምን፡ ኣብ በረኻ ኪቐትሎም መሪሕዎም ኣውጽኣዮም፡ ኣይትበል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ር​ስዋ እኛን ያወ​ጣ​ህ​ባት ምድር ሰዎች፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተስፋ ወደ ሰጣ​ቸው ምድር ያገ​ባ​ቸው ዘንድ አል​ቻ​ለ​ምና፥ ጠል​ቶ​አ​ቸ​ው​ማ​ልና ስለ​ዚህ በም​ድረ በዳ ሊገ​ድ​ላ​ቸው አወ​ጣ​ቸው እን​ዳ​ይሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእርስዋ እኛን ያወጣህባት ምድር ሰዎች። እግዚአብሔር ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ያገባቸው ዘንድ አልቻለምና፥ ጠልቶአቸውማልና ስለዚህ በምድረ በዳ ሊገድላቸው አወጣቸው እንዳይሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኛን ከእርሷ ያወጣህባት ምድር ሰዎች፥ ጌታ ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ሊያስገባቸው ስላልቻለ፥ ስለ ጠላቸውም፥ ወደ ምድረ በዳ ሊገድላቸው አወጣቸው’ እንዳይሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዌ ዮፐ፥ ኔን ኑና ያፐ ከሴዳ ግብጼ ቢታ አሳይ፥ “መና ጎዳይ ኡንቱንታ ገልሳና ጌዳ ቢታ ገልሳናዉ ዳንዳይቤና ድራዉነ ኡንቱንታ እጼዳ ድራዉ፥ መላ ቢታን ዎና ጊደ ከሴዳ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewe d'ayooppe, neeni nuuna yaappe Kesseedda Gibs'e biittaa asay, «Med'inaa Goday unttuntta gelissana geedda biittaa gelissanaw danddayibeenna dirawunne unttuntta is's'eedda diraw, mela biittaan wod'ana giide kesseedda» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne histtontta aggiko nuna he dere asay, «GODAY istta gelththana giidi hidota immida biittayo gelththanaas dandayontta gishshassinne izi istta ixxida gishshas bazzo biittan istta wodhanaas kessides» giidi miiccana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኑና ሄ ዴሬ ኣሳይ፥ «ጎዳይ ኢስታ ጌልና ጊዲ ሂዶታ ኢሚዳ ቢታዮ ጌልናስ ዳንዳዮንታ ጊሻሲኔ ኢዚ ኢስታ ኢጺዳ ጊሻስ ባዞ ቢታን ኢስታ ዎናስ ኬሲዴስ» ጊዲ ሚጫና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ሀኖና አትኮ፥ ኔኒ ኑና ያፐ ከስዳ ግብፀ አሳይ፥ ‘ጎዳይ ኤንታዉ እማና ግዳ ቢታ ገልሳናዉ ዳንዳእቦና ግሾነ ኤንታ እፅዳ ግሾ፥ መላ ቢታን ዎናዉ ኤንታ ከስስ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi hanonna attiko, neeni nuna yaape kessida Gibxe asay, ‘Goday entaw immana gida biitta gelsanaw danda7iboona gishonne enta ixida gisho, mela biittan wodhanaw enta kessis’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አለዚያ እኛን ካመጣህበት ምድር ያሉ ሰዎች ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ሊያገባቸው ስላልቻለና ስለ ጠላቸው፣ በምድረ በዳ ሊገድላቸው አወጣቸው’ ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ባይሆን ግን፦ ‘እግዚአብሔር በሰጣቸው የተስፋ ቃል መሠረት ሕዝቡን ወደዚያች ምድር ሊያስገባቸው አልቻለም’ ብለው ግብጻውያን መዘባበት ይጀምራሉ፤ እንዲያውም፦ ‘ሕዝቡን ስለ ጠላቸው ሊገድላቸው ፈልጎ ወደ በረሓ አወጣቸው’ ይሉሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ዘይኮኑ፥ ግብፃውያን፥ ‘ናብታ እግዚኣብሄር ዘተስፈዎም ሃገር ከእትዎም ስለ ዘይከኣለን ስለ ዝፀልኦምን ምእንቲ ኣብ ምድረ በዳ ኽቐትሎም ኣውፅኦም’ ክብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ኻብኣ ዘውጻእካና ሃገር፡ እግዚኣብሄር ናብታ ዘተስፈዎም ሃገር ኬእትዎም ስለ ዘይከአለን ስለ ዝጸልኦምን ምእንቲ ኣብ በረኻ ኪቐትሎም ኣውጽኦም፡ ከይትብል፡